Animal Health Institute

Animal Health Institute Animal Health Institute

11/04/2025

በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የቀንድ ከብቶች የሳምባ ነቀርሳ በሽታን ለመቆጣጠር እየተሰሩ ባሉ ምርምሮች በሀገራችን ከፍተኛ የበሽታ ስርጭት ባለባቸው ዘመናዊ የወተት እርባታዎች ጥጆችን አስቀድሞ እንደተወለደ በመነጠል ለይቶ በማሳደግ በሽታውን መከላከል እና የስርጨት መጠን መቀነስ እንደሚቻል የምርምር ውጤቶች ያሳያሉ፡፡

ቀን 20/10/2016 ዓ.ም በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች የተሳፉበት እንደሀገር የተዘረጋውን የውይይት መድረክ "ከተረጂነት አስተሳሰብ መላቀቅ እ...
27/06/2024

ቀን 20/10/2016 ዓ.ም
በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች የተሳፉበት እንደሀገር የተዘረጋውን የውይይት መድረክ "ከተረጂነት አስተሳሰብ መላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ” በሚል ርዕስ የኢንስቲትየቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል እና የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬከተር ዶ/ር ጌትነት አቢ በተገኙበት ውይይት እና ምክክር ተካሄደ፡፡
የመወያያ ጽሑፉን ያቀረቡት የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ገመቹ ጅጆ ሲሆኑ የገለፃው
1. ይዘት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲ መነሻዎች እና ማስፈንጠሪያዎች፣
2. ከተረጂነት አስተሳሰብ መላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ የሚሉ ናቸው፡፡ የውይይቱ ዋነኛ ዓላማ በሀገራችን ስር ሰዶ የቆየውን የተረጂነትና ልመና አስተሳሰብ በማስወገድ ህዝቡን ወደ ላቀ የምርታማነት ደረጃ ማሸጋገርና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ሀገር በቀል የአደጋ ስጋት አይበገሬነትን ለማረጋገጥ የፌዴራል ተቋማት ሚና መለየት እና መግባባት ነው ብሏል አቶ ገመቹ፡፡በመቀጠልም ተረጂነት ኢትዮጵያን የማይመጥን ክብረ-- ነክ ልምምድ በመሆኑ ‘ተረጂነትን ማስወገድ ክብራችንና ነፃነታችንን እናስጠብቅ” የሚለው የቀረበው መወያያ ጽሑፍ Moto መሆኑን አስረድቷል፡፡
በመጨረሻም ከሠራተኞች በርካታ ገንቢ አስተያየቶች የተሰጠ ሲሆን ተረጂነት ገደብ ኖሮት በሀገራችን ልያበቃ እንደሚገባ እና በእልህና በወኔ ተነሳስተን በአጭር ጊዜ ውስጥ ከተረጂነት መላቀቅ እንዳለብን ካስፈለገ ሁሉም ሠራተኛ በተመደበበት ስራ መስክ በትጋት በመሥራት ምርትና ምርታማነትን በእንስሳት ጤናው ዘርፍ ማሳደግ ይገባል የሚለው የዋና ዳይሬክተሩ እና የም/ዋና ዳይሬክተር የማጠቃለያ ሀሳብ ነው፡፡

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የበላይ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ችግር ተከላ  ማስጀመሪያን አስመልክቶ በግቢ ማስዋቢያ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳ...
21/06/2024

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የበላይ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ችግር ተከላ ማስጀመሪያን አስመልክቶ በግቢ ማስዋቢያ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል አስጀምሯል፡፡
በችግኝ ተከላ ፕሮግራም ማስጀመሪያ ወቅት ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል ያስተላለፉት መልዕክት እንደሀገር ሰኔ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት እንደምጀመር አስታውሰው ቀጣይ ሥራዎቻችን አከባቢያችንን በማስዋብና በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ላይ ሠራተኞቻችን ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸው አሳስቧል፡፡

01/05/2024
26/01/2024
Today, the Animal Health Institute evaluated the six Month report, 2015/2016. The report included findings from the Tset...
26/01/2024

Today, the Animal Health Institute evaluated the six Month report, 2015/2016. The report included findings from the Tsetse fly and Trypanosomosis, as well as the Animal Health Research activities. The participants had the opportunity to review the report and provide feedback for further improvement

Today, on January 23, 2024, a significant event is taking place in Sebeta, Ethiopia. It is the celebration of the inaugu...
23/01/2024

Today, on January 23, 2024, a significant event is taking place in Sebeta, Ethiopia. It is the celebration of the inauguration of a new Rabies laboratory and the successful completion of the WOAH Rabies Twinning Project between the Agricultural Research Council of South Africa and the Animal Health Institute. The establishment of the Rabies laboratory will play a vital role in preventing and eradicating Rabies in Ethiopia. Additionally, the WOAH Twinning Project has facilitated capacity building and knowledge exchange between the parent and candidate laboratory, fostering advancements in the field of animal health.

I am very happy to express my gratitude to the American International Health Alliance (AIHA) and FAO ECTAD for their vis...
15/12/2023

I am very happy to express my gratitude to the American International Health Alliance (AIHA) and FAO ECTAD for their visit to the Animal Health Institute (AHI) Sebeta, today.
During their visit, representatives from AIHA and FAO discussed collaborative potential areas by twinning with local institutes. This twinning arrangement holds great potential for enhancing our knowledge and expertise, as well as promoting sustainable development in our field.
Once again, we extend our heartfelt appreciation to AIHA and FAO ECTAD for their visit and their commitment to promoting cooperation and knowledge exchange. We look forward to the next steps and the continued growth of our partnership.

Address

Sebeta
04

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00

Telephone

+251113380895

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Animal Health Institute posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The School

Send a message to Animal Health Institute:

Shortcuts

Share