Mizan Aman College of Health Science

Mizan Aman College of Health Science This page is an alternative page on Facebook.com that's created for sharing of updated info. directly related to MACOHS.

የጤና መረጃን ለህበረተሰባችን ለማድረስ እየተጋን እንገኛለን።ሚያዚያ 15/2012 ዓ.ም ሚ/አ/ጤ/ሳ/ኮ🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑ኮሌጃችን ሚዛን-አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማህበረሰቡን በመረጃ ለመደገፍ ከ...
23/04/2020

የጤና መረጃን ለህበረተሰባችን ለማድረስ እየተጋን እንገኛለን።

ሚያዚያ 15/2012 ዓ.ም ሚ/አ/ጤ/ሳ/ኮ
🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑🚑
ኮሌጃችን ሚዛን-አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማህበረሰቡን በመረጃ ለመደገፍ ከደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሚዛን ቅርንጫፍ ጋር በመተባበር በሦስት የተለያዮ ቋንቋዎች ማለትም #በቤንችኛ÷ #በመኤኒተኛ እና #በሸኮኛ በየሳምንቱ የማህበረሰቡን የጤና ሁኔታ ሊያጎለብቱ የሚችሉ መረጃዎችን አየር ላይ ለማዋል ዝግጅቱን ጨርሶ ወደ ሥራ ገብቷል: ስለሆነም የአከባቢው ማህበረሰብ ዘውትር

#አርብ ጥዋት ከ3:40-3:55 ሠዓት ላይ በሸኮኛ
#ሐሙስ ረፋድ ከ4:20-4:35 ሠዓት ላይ በመኤኒተኛ
#ሐሙስ ምሽት ከ11:10-11:25 ሠዓት በቤንችኛ
በደቡብ ሬ/ቴ/ድርጅት ሚዛን ኤፍ ኤም 104.5 ላይ የሚተላለፍውን መረጃ በመከታተል ስለ ጤና ያለውን ግንዛቤ እንዲያሳድግ ኮሌጃችን ጥሪ ያቀርባል።

#የኮሌጁ ሕዝብ ግኑኝነት ክፍል

የሚዛን-አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከተቋቋመበት አላማ አንዱ ማህበረሰብ አቀፍ ሥራዎችን መሥራት ሲሆን: በአሁኑ ሠዓት አዲሱን የCOVID-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የCOVID-19 Response...
08/04/2020

የሚዛን-አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከተቋቋመበት አላማ አንዱ ማህበረሰብ አቀፍ ሥራዎችን መሥራት ሲሆን: በአሁኑ ሠዓት አዲሱን የCOVID-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የCOVID-19 Response Team አቋቁመን የተለያዩ ተግባራትን እያከናወንን እንገኛለን።
ለአብነትም=
ህዝብ በብዛት በሚሰበብባቸው የተለያዩ ቦታዎች
ሚዛን:- አደባባይ፣ መናኸሪያና በርጌስ
አማን:- ኮሌጃችን ውስጥ፣ ዲማ በር እና ንግድ ባንክ
እንዲሁም ቢርቀን፣ ጌንጃ፣ በበቃና ጨና ባነሮችን በመስቀል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየሰራን እንገኛለን።
በተጨማሪም ፖስተር, ብሮ'ሸ'ርና ስቲከሮችን በማዘጋጀት በቤንች ሸኮ፣ ምዕራብ ኦሞ፣ ከፋ እና ሸካ ዞን አካበቢዎች በመበተን ህብረተሠቡ በበሽታው ዙሪያ መረጃ እንዲኖረው ለማድረግ እየሰራን እንገኛለን።
በሽታውን ከምንከላከልበት አንዱ የሆነውን "የእጅ መታጠብ" ማስተማርና በተግባር ለማሳየት ተሞክሯል
ህዝብ በብዛት በሚሠበስባቸው እንደ ባንክ ታክሲ ተራ ባሉ ቦታዎች የሰዎችን ጥግግት ለመቀነስ በየሠው መሀል በቂ ክፍተት ማህበራዊ ፈቀቅታ (social distance) እንዲኖር ለማድረግ ተሞክሯል
ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቲችንግ ሆስፒታልና ከቀይ መስቀል ጋር በቅርበትና በትብብር በመስራት ላይ እንገኛለን።

እሰካሁን ያልደረስንባቸውን ሌሎች ቦታዎችንም ተደራሽ ለማድርግ አበክረን እየሰራን ነው።

ኮሌጃችን ማህበረሠቡ በሽታውን ለመከላከል በሚያደርገው እንቅስቃሴ ላይ በንቃት ለመሳተፍ ዝግጁ ነው።

The beautiful "Mizan Aman college of Health Sciences" picture partial view taken from the sky.
25/06/2016

The beautiful "Mizan Aman college of Health Sciences" picture partial view taken from the sky.

20/01/2016

Mizan Aman College of Health Sciences s delighted to say "CONGRATULATIONS" for all our college Graduating students and their Family.

16/01/2016

congratulations!!!!!! for all MACOHS Mass sport FB team supporters and members. the opening game/match with Aman Polytechnic college is concluded. MACOHS 5-1 Polytechnic.

This is MACOHS FB team members on form now.
15/01/2016

This is MACOHS FB team members on form now.

15/01/2016
21/05/2011

Now This Time is for Apparent-ship for those who are finishing their class in the College

Address

SNNPR, Bench Maji Zone, Mizan Aman Town
Mizan Teferi
240

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mizan Aman College of Health Science posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category