14/02/2026
‹‹ሥላሴ›› ማለት፦ ሦስትነት ማለት ሲሆን በልዩ አገላለጽ ሰለሠ ወይም ሦስት ሆነ ማለት ነው።
ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት በማድረግ እግዚአብሔርን በአንድነትና በሦስትነት እናምነዋለን።
አንድነት፦ በቅድምና፣ በሥልጣን፣ በመመስገን፣ በፈቃድና፣ ይህን ዓለም በመፍጠርና በማሳለፍና በመለኮት
ሦስትነት-
በስም፣ በአካልና በግብር አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ
ለአብ፣ ለወልድም ለመንፈስ ቅዱስም ፍፁም መልክ፣ ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም አካል አላቸው
የአብ ግብሩ ወልድን መውለድ፣ የወልድ ግብሩ ከአብ መወለድ ፣ የመንፈስ ቅዱስ ግብሩ ከአብ መስረጽ
የቅድስት ሥላሴ ምህረትና ቸርነት አይለየን።
fans