29/07/2025
External Vacancy
Quality Education with Ethical Behavior Starts Here!
29/07/2025
External Vacancy
01/06/2025
ምስጋና ለሳንኮፋዉያንና ለአጋሮቻችን
=========================
በጉጉት ስጠበቅ የነበረዉ ታላቁ የሳንኮፋ አለም አቀፍ ት/ቤት ለተሻለ ነገ ሮጣለሁ በሚል መሪ ቃል የተደረጉ ሩጫ እጅግ ባማረና በደመቀ መልኩ በስኬት ተጠናቀቀ። ለዚህ ፕሮግራም ስኬታማነት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የት/ቤታችን አጠቃላይ ማህበረሰብ; ለሀዋሳ ከተማ ፓሊስ መምሪያ; ለሀዋሳ ከተማ ት/ት መምሪያ; ለሀዋሳ ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ;ለማኪራ ክሊኒክ እና ስማቸዉ ላልጠቀስነዉ አጋሮቻችን ላቅ ያለ ምስጋና እናቀርባለን።
አንድ ቀን ቀረው!!!!!
29/05/2025
የሳንኮፋ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት ግንቦት 24/2017 "ለተሻለ ነገ እሮጣለሁ" በሚል መሪ ቃል የትምህርት ቤቱን ተማሪዎች፣ ወላጆች፣ መምህራንና ሰራተኞች እንዲሁም አጋር የማህበረሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ ሩጫ አዘጋጅቷል።
አላማውም:
፻. የአረጋዊያንን ቤት ማደስ፣
፳. በወላጅ፣ተማሪና መምህራን መካከል የአብሮነት ጊዜን መፍጠር ነው።
አላማውን የምትደግፉ የሳንኮፋ ወዳጆች ሁሉ ተጋብዛቿል።
26/01/2025
External Vacany
27/12/2024
🎉 መልካም ዜና 🎉
"ጥራት ያለው ትምህርት ለብልጽግናችን"
በሚል መሪ ቃል በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ለአራተኛ ዙር በተካሄደው የትምህርት ጉባኤ ሳንኮፋ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት የተሳተፈ ሲሆን በጉባኤውም ማጠቃለያ የትምህርት ቤታችን ተማሪ የሆነችው ተማሪ ትርሲት መኮንን በክልል አቀፍ የስምንተኛ ክፍል ፈተና ላስመዘገበችው የላቀ ውጤት እውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላታል።
ከዚህ ባሻገር ሳንኮፋ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት በሲዳማ ክልል በተለይም በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በትምህርቱ ዘርፍ ለሚደረጉ የማሻሻያ አንቅስቃሴዎች ላበረከተው ድጋፍና አስተዋጽኦ የምስጋና ሰርተፍኬትና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል።
ትምህርት ቤታችን በአዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በተሰጠው የማበረታቻ ሽልማትና እውቅና ላቅ ያለ ደስታ የተሰማው ሲሆን ለከተማ አስተዳደሩ የትምህርት መምሪያ ከፍ ያለ ምስጋናውን ያቀርባል።
በተጨማሪም ለዚህ ውጤት መሳካት ጉልህ ሚና ለተጫወታችሁ የትምህርት ቤታችን መምህራን፣ ተማሪዎች፣ ወላጆች እና የስተዳደር ሠራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
🇪🇹 ሳንኮፋ የኢትዮጵያ ልጆች መፍለቂያ! 🇪🇹
አድራሻ፡
➡️ሀዋሳ ሜንቦ ከያኔት ሆስፒታል ክፍል ብሎ
➡️ዲያስፖራ ከቤተ መንግሥት በስተጀርባ
➡️ወራንቻ ከሪፈራል ወደ ሎቄ በሚወስደው መንገድ 300ሜ ገባ ብሎ
☎️ስልክ: 0462126090
0462127255
0462125805
26/09/2024
Urgent Vacancy
27/07/2024
እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን!
👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
ውድ የሳንኮፋ ትምህርት ቤት የማኔጅመንት አባላት፣ መምህራን፣ ተማሪዎችና ወላጆች እንዲሁም መላው ባለድርሻ አካላት ትምህርት ቤታችን በድጋሚ በአንደኛ ደረጃና በሁለተኛ ደረጃ በተደረገው Inspection በሁለቱም Level የደረጃ 4 ባለቤት ሆኗል። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ!
27/07/2024
External Vacancies
17/07/2024
የ2016ዓ.ም የትምህርት ቤት ዝግ በዓል ከመቼውም ጊዜ በላይ እጅግ በጣም ባመረና በደመቀ ስረዓት ተከናወነ። ለተሸላሚዎችም ለተመራቂዎችም እንኳን ደስ አላችሁ!
26/05/2024
ዛሬ በቀን 18.09.2016 በትምህርተ ቤታችን በጎ አድራጎት ክበብ አዘጋጅነት ዛሬም እንደትላንቱ "ለተሻለ ነገ እሮጣለው" በሚል መሪ ቃል በማስ ስፖርት እና በሲዳማ ክልል ፖሊስ ማርሽ ባንድ በመታጀብ የጎዳና ላይ ሩጫው እንዲህ ድምቅ ባለ ስረዓት ተከናወነ። በዝግጅቱ ለተሳተፋችሁ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች፣ ወላጆችና ተማሪዎች እንዲሁም የዝግጅቱ መሪ ተዋናይ የትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክበብ ተጠሪዎች መምህራንና የአስተዳደር አካላትን ከልብ እናመሰግናለን ።