26/04/2020
ማስታወቅያ
በማርያም ሠፈር 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 8ኛ ክፍል የአካዳምክ ት/ት የሚታስተምሩ መ/ራን በሙሉ፦ ለ2012ዓ.ም ተማሪዎችን ለምንስትር ፈተና ለማዘጋጀት ት/ቤቱ ከእናንቴ ጋር መወያየት ስለምፈልግ ዕለተ ማክሰኞ ማለትም በ21/08/2012ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ሏይ ት/ቤት እንዲትገኙ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ