30/08/2022
ይህንን ፎቶ ያነሳችው ነርስ እንዲህ ብላ ተናገረች፡-
እኚህ አዛውንት ታማሚ ሆስፒታል ከገቡ ሶስት ቀናት ቢቆጠርም ማንም ሊጠይቃቸው አልመጣም...!
ነገር ግን በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ቀን አንዲት ርግብ ጎበኘቻቸው። በአልጋውም ላይ ለጥቂት ጊዜ ከጎናቸው ተቀመጠች..!
አዛውንቱ ብዙ ጊዜ ከሆስፒታሉ ጎን በሚገኝ መናፈሻ ወንበር ላይ ተቀምጠው ርግቧን ይመግቡ እንደነበር ታወቀ..!
በመካከላችሁ መልካምን ነገር አስፋፉ፤ መልካም ከዋላችሁለት አካል የምታገኙት ምንዳ ሳይሆን...
ይልቁንም እውነተኛው ምንዳ ፈጣሪ ለበጎ ሰዎች ሁሉ ከመልካም ነገሮች መልካሙን የሚከፍለው ነው..!
የብዙ ሰዎች ልብ ለታማኝነት እና ርህራሄ ምንም ቦታ ሳይኖረው እና እርስ በርስ ተነፋፍጎ ሳለ የርግብ ልብ የተሻለ ሆኖ መገኘቱ በጣም ያሳዝናል። ...!
አላህ ሀገራችንን እና ህዝባችንን ከችግር፣ ከመከራ እና ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅልን። ግዜያችሁን ሁሉ በደስታና በሰላም ይባርክላችሁ።
يقال أن الممرضة التي التقطت هذه الصورة ذكرت قائلة عنها :
لقد مرّت ثلاثة أيام منذ وصول هذا المريض المسنّ إلى المستشفى ، ولم يأت أحد لزيارته ..!
ولكن في اليوم الأول والثاني زارته حمامة وجلست إلى جانبه على السرير لفترة ..!
إتضح لاحقاً أن الرجل العجوز كان غالبا ما يجلس على مقعد في حديقة مقابل المستشفى ويطعم الحمامة ..!
إنثروا الخير بينكم ، فليس من الشرط أن تنالوا الجزاء ممن أحسنتم إليه ... وإنما الجزاء الحقيقي هو ما يجزي به الخالق من الخير كل الأخيار ..!
مؤسف ومحزن أن تضيق قلوب كثير من البشر على بعضها ولا تتسع لشيء من الوفاء والتراحم وتتسع لهما في المقابل قلبُ حمامة ...!
حفظ الله بلادنا وشعبنا من كل مكروه وسوء وفتنة وبلاء وأسعد الله أوقاتكم بكل خير وسعادة وسلام ،،،
#اثيوبيا
#ኢትዮጵያ
20/08/2022
18/08/2022
12/08/2022
11/08/2022
07/08/2022
06/08/2022