07/03/2022
ደሴ ከንቲባዋን ሹማለች!!
አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ የደሴ ከተማ ከንቲባ በመሆን ተሹሟል....
ብዙ ዋጋ የከፍልንባት ከተማችን ደሴ ከነበረው የኢህአዴግ እይታ በመውጣት እድገትና ብልፅግናዋን የሚያረጋግጥላት ጠንካራ አመራር በእጅጉ ስለምንሻ አዲስ የተመደባችሁ የከተማዋ አመራሮች ትልቅ ስራ እንደሚጠበቅባችሁ ይሰማኛል።