18/09/2025
በደባርቅ ከተማ የሚገኙ የባሕረኑር ደረሶች ረቢዒን በመድረሳችን በማለት
" ሙሀመድ የእውነተኛው መንገድ ብርሃን"
" ኑሩል ሂዳያህ" በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሐሙስ መስከረም 8 / 2018
ረቢዑል አወል 26 /1447 ሂ. በድምቀት ተከብሮ ውሏል ይህ መውሊድ እንዲሳካ በጉልበት፣ በዱዓ፣በገንዘብ እና በተለያዩ ነገሮች ድጋፍ ያደረጋችሁ ደረሶች፣ሙሂቦች እና የኢትዮጵያ ኢስላማዊ አስተምህሮ ማህበር/ መርከዝ ምስጋናችን የላቀ ነው ጀዛከሏሁ ፊኩም