Hawassa Chess
CHESS ♟
28/06/2025
▪️ጂማ መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ሰኔ 2017
▪️በቼስ ሻንፒዮን ሲዳማ ክልል የዋንጫ ተሸላሚ !!
22/06/2025
ሰኔ 2017 ዓ.ም ጅማ
በ6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ የቼዝ ስፓርት የቡድን ውድድር
✅ የቼዝ ውድድር ፍፃሜውን ያገኘ ሲሆን ፦
☑️በቡድን ወንዶች በቦርድ 1
1ኛ- ማራኪ እንድሪስ (ከድሬዳዋ) - ወርቅ 🥇
2ኛ- ሮበል ብርሃኑ (ከትግራይ ክልል) - ብር እና 🥈
3ኛ- ጌታሁን ብርሃኑ (ከአማራ ክልል) - ነሀስ 🥉 ሜዳሊያ ተሸልመዋል።
☑️በቡድን በቦርድ 2
1ኛ- ሔኖክ ዮሴፍ (ከሲዳማ ክልል) ወርቅ - 🥇
2ኛ- ሚልኪ አብዲሳ (ከአዲስ አበባ ከ/አ) ብር 🥈
3ኛ- አንድርጋቸው አዳሙ (ከአማራ ክልል) የነሀስ🥉 ሜዳሊያ አግኝተዋል።
☑️በቡድን በቦርድ 3
1ኛ- አቤል ሰይፍ (ከአዲስ አበባ ከ/አ) ወርቅ🥇
2ኛ- ሄኖክ ተስፋዬ (አማራ ክልል) ብር🥈
3ኛ- ሀብታሙ ገ/መድህን (ከኦሮሚያ ክልል) የነሀስ🥉ሜዳሊያ ተሸልመዋል።
☑️ በቡድን ወንዶች በቦርድ 4
1ኛ- አብርሃም ዘውዴ (ሲዳማ ክልል) ወርቅ 🥇
2ኛ- ፍላወር ሀብቱ (ከአዲስ አበባ ከ/አ) ብር 🥈
3ኛ- አቤኔዘር አበጄ (ከኦሮሚያ ክልል) የነሀስ🥉ሜዳሊያ አግኝተዋል።
☑️ በቡድን ወንዶች የቦርድ 5
1ኛ- ብሩክ ፋንታሁን (ከሲዳማ ክልል) የወርቅ🥇
2ኛ- ነጋ አገኘው (ከአዲስ አበባ ከ/አ)የብር🥈
3ኛ- ሰለሞን ገ/መድህን (ከትግራይ ክልል) የነሀስ🥉ሜዳሊያ በማግኘት ተሻላሚ ናቸው።
✅ በቡድን ሴቶች የቦርድ-1
1ኛ. ዋጋ ፍቃዱ ከአማራ ክልል ወርቅ🥇
2.ኛ. ቃልኪዳን ሸዋረጋ ከኦሮሚያ ክልል የብር 🥈
3ኛ. ነጃት መርድ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉ሜዳሊያ አግኝተዋል።
✅ በቡድን ሴቶች የቦርድ-2
1ኛ. አሌከ ፍጀጋ ከኦሮሚያ የወርቅ🥇
2ኛ. ሰላማዊት ስለሺ ከአዲስ አበባ ከ/አየብር🥈
3ኛ. አስቴር ሸዋረጋ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉ተሸላሚ ናቸው።
✅ በቡድን ሴቶች በቦርድ-3
1ኛ. ጫልቱ ተስፋ ከኦሮሚያ ክልል ወርቅ🥇
2ኛ. የሺ ሞላ ከከአማራ ክልል የብር🥈
3ኛ. ሰማሃል ተከታይ ከትግራይ ክልል የነሀስ🥉 ተሸላሚ ሆነዋል።
✅ በቡድን ሴቶች በቦርድ-4
1ኛ. ማንፀግባ ባህሩ ከአማራ ክልል የወርቅ🥇
2ኛ. እንግዳወርቅ ዘሪሁን ከሲዳማ ክልል የብር🥈
3ኛ. ሀና አሰፋ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉ሜዳሊያ ያገኙ ሲሆን
✅በቡድን ሴቶች በቦርድ-5
1ኛ- ፌቨን አሲሞ ከሲዳማ ክልል የወርቅ 🥇
2ኛ. ርግበሸዊት ተጠመቀ ከትግራይ ክልል የብር🥈
3ኛ. ብልን ስንታየሁ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉መዳሊያ አግኝተዋል።
☑️በቼስ ውድድር የቡድን የወንዶች ውጤት
1ኛ. አዲስ አበባ ከተማ አስተዴደር የወርቅ🥇
2ኛ. ሲዳማ ክልል የብር 🥈እና
3ኛ. አማራ ክልል የነሀስ 🥉ሜዳሊያ ተሸላሚዎች ናቸው።
☑️በቡድን የሴቶች ውጤት
1ኛ. ኦሮሚያ ክልል የወርቅ 🥇
2ኛ. አማራ ክልል የብር 🥈እና
3ኛ. አዲስ አበባ ከ/አ የነሀስ🥉 ሜዳልያ አሸናፊ በመሆን ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።
07/06/2025
01/06/2025
የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ቼዝ♟️ ስፖርት ልኡካን ቡድን
31/05/2025
20/05/2025
▪️ሐዋሳ ቼዝ♟️ግንቦት 12/2017
▪️የመላው ሀዋሳ የቼዝ ስፖርት ውድድር :-
- በቡድን ታቦር ክፍለ ከተማ በነጠላ ሻንፒዮና ሐብታሙ አሸናፊ አንደኛ በመሆን ውድድሩ ተጠናቋል።
18/05/2025
ሐዋሳ ቼዝ 10/09/2017
04/03/2025
04/02/2025
የዩኒቨርስቲዎች የቼዝ ስፓርት ውድድር ጥር 2017
🛑 በወንዶች :-
1- ዮሴፍ ክፍሌ (አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ)
2- የፍሬዘር ተዘራ (ሀዋሳ ዩንቨርስቲ)
3- ሚልኪ አብዲሳ (አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ)
🛑 በሴቶች
1- ሳምራዊት ግርማ (አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ)
2- ጫልቱ ተስፋዬ (ድሬዳዋ ዩንቨርስቲ)
3- አኪናሆም ስንታየሁ (ጅማ ዩንቨርስቲ) ከአንድ እስከ ሶስት በመሆን አጠናቀዋል ።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Telephone
Website
Address
Awassa