Hawassa Chess

Hawassa Chess

Share

CHESS ♟

26/07/2025
Photos from Hawassa Chess's post 28/06/2025

▪️ጂማ መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ሰኔ 2017
▪️በቼስ ሻንፒዮን ሲዳማ ክልል የዋንጫ ተሸላሚ !!

Photos from Hawassa Chess's post 22/06/2025

ሰኔ 2017 ዓ.ም ጅማ

በ6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ የቼዝ ስፓርት የቡድን ውድድር

✅ የቼዝ ውድድር ፍፃሜውን ያገኘ ሲሆን ፦

☑️በቡድን ወንዶች በቦርድ 1

1ኛ- ማራኪ እንድሪስ (ከድሬዳዋ) - ወርቅ 🥇
2ኛ- ሮበል ብርሃኑ (ከትግራይ ክልል) - ብር እና 🥈
3ኛ- ጌታሁን ብርሃኑ (ከአማራ ክልል) - ነሀስ 🥉 ሜዳሊያ ተሸልመዋል።

☑️በቡድን በቦርድ 2

1ኛ- ሔኖክ ዮሴፍ (ከሲዳማ ክልል) ወርቅ - 🥇
2ኛ- ሚልኪ አብዲሳ (ከአዲስ አበባ ከ/አ) ብር 🥈
3ኛ- አንድርጋቸው አዳሙ (ከአማራ ክልል) የነሀስ🥉 ሜዳሊያ አግኝተዋል።

☑️በቡድን በቦርድ 3

1ኛ- አቤል ሰይፍ (ከአዲስ አበባ ከ/አ) ወርቅ🥇
2ኛ- ሄኖክ ተስፋዬ (አማራ ክልል) ብር🥈
3ኛ- ሀብታሙ ገ/መድህን (ከኦሮሚያ ክልል) የነሀስ🥉ሜዳሊያ ተሸልመዋል።

☑️ በቡድን ወንዶች በቦርድ 4

1ኛ- አብርሃም ዘውዴ (ሲዳማ ክልል) ወርቅ 🥇
2ኛ- ፍላወር ሀብቱ (ከአዲስ አበባ ከ/አ) ብር 🥈
3ኛ- አቤኔዘር አበጄ (ከኦሮሚያ ክልል) የነሀስ🥉ሜዳሊያ አግኝተዋል።

☑️ በቡድን ወንዶች የቦርድ 5

1ኛ- ብሩክ ፋንታሁን (ከሲዳማ ክልል) የወርቅ🥇
2ኛ- ነጋ አገኘው (ከአዲስ አበባ ከ/አ)የብር🥈
3ኛ- ሰለሞን ገ/መድህን (ከትግራይ ክልል) የነሀስ🥉ሜዳሊያ በማግኘት ተሻላሚ ናቸው።

✅ በቡድን ሴቶች የቦርድ-1

1ኛ. ዋጋ ፍቃዱ ከአማራ ክልል ወርቅ🥇
2.ኛ. ቃልኪዳን ሸዋረጋ ከኦሮሚያ ክልል የብር 🥈
3ኛ. ነጃት መርድ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉ሜዳሊያ አግኝተዋል።

✅ በቡድን ሴቶች የቦርድ-2

1ኛ. አሌከ ፍጀጋ ከኦሮሚያ የወርቅ🥇
2ኛ. ሰላማዊት ስለሺ ከአዲስ አበባ ከ/አየብር🥈
3ኛ. አስቴር ሸዋረጋ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉ተሸላሚ ናቸው።

✅ በቡድን ሴቶች በቦርድ-3

1ኛ. ጫልቱ ተስፋ ከኦሮሚያ ክልል ወርቅ🥇
2ኛ. የሺ ሞላ ከከአማራ ክልል የብር🥈
3ኛ. ሰማሃል ተከታይ ከትግራይ ክልል የነሀስ🥉 ተሸላሚ ሆነዋል።

✅ በቡድን ሴቶች በቦርድ-4

1ኛ. ማንፀግባ ባህሩ ከአማራ ክልል የወርቅ🥇
2ኛ. እንግዳወርቅ ዘሪሁን ከሲዳማ ክልል የብር🥈
3ኛ. ሀና አሰፋ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉ሜዳሊያ ያገኙ ሲሆን

✅በቡድን ሴቶች በቦርድ-5

1ኛ- ፌቨን አሲሞ ከሲዳማ ክልል የወርቅ 🥇
2ኛ. ርግበሸዊት ተጠመቀ ከትግራይ ክልል የብር🥈
3ኛ. ብልን ስንታየሁ ከኦሮሚያ ክልል የነሀስ 🥉መዳሊያ አግኝተዋል።

☑️በቼስ ውድድር የቡድን የወንዶች ውጤት

1ኛ. አዲስ አበባ ከተማ አስተዴደር የወርቅ🥇
2ኛ. ሲዳማ ክልል የብር 🥈እና
3ኛ. አማራ ክልል የነሀስ 🥉ሜዳሊያ ተሸላሚዎች ናቸው።

☑️በቡድን የሴቶች ውጤት

1ኛ. ኦሮሚያ ክልል የወርቅ 🥇
2ኛ. አማራ ክልል የብር 🥈እና
3ኛ. አዲስ አበባ ከ/አ የነሀስ🥉 ሜዳልያ አሸናፊ በመሆን ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።

Photos from FIDE - International Chess Federation's post 07/06/2025
Photos from Hawassa Chess's post 01/06/2025

የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ቼዝ♟️ ስፖርት ልኡካን ቡድን

Photos from Chess.com's post 31/05/2025
Photos from Hawassa Chess's post 20/05/2025

▪️ሐዋሳ ቼዝ♟️ግንቦት 12/2017
▪️የመላው ሀዋሳ የቼዝ ስፖርት ውድድር :-
- በቡድን ታቦር ክፍለ ከተማ በነጠላ ሻንፒዮና ሐብታሙ አሸናፊ አንደኛ በመሆን ውድድሩ ተጠናቋል።

Photos from Hawassa Chess's post 18/05/2025

ሐዋሳ ቼዝ 10/09/2017

Photos from Ethiopian Chess Federation 's post 04/03/2025
Photos from Hawassa Chess's post 04/02/2025

የዩኒቨርስቲዎች የቼዝ ስፓርት ውድድር ጥር 2017
🛑 በወንዶች :-
1- ዮሴፍ ክፍሌ (አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ)
2- የፍሬዘር ተዘራ (ሀዋሳ ዩንቨርስቲ)
3- ሚልኪ አብዲሳ (አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ)
🛑 በሴቶች
1- ሳምራዊት ግርማ (አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ)
2- ጫልቱ ተስፋዬ (ድሬዳዋ ዩንቨርስቲ)
3- አኪናሆም ስንታየሁ (ጅማ ዩንቨርስቲ) ከአንድ እስከ ሶስት በመሆን አጠናቀዋል ።

Want your school to be the top-listed School/college in Awassa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Website

Address


Awassa