13/05/2026
Pastor Dereje Dagim
I am from Ethiopia Hawasa
13/05/2026
09/05/2026
እሻገራለሁ ሁሉን ረትቼ
እልፍ እልፍ እያልኩኝ ልሂድ እንጂ
ይከፈታል በፊቴ ያ ደጅ (2x)
ይከፈታል በፊቴ ያ ደጅ (4x)
አልሸበር አልፈራው ያ ጠላቴን
ከቦት የለም እሳቱ ማደሪያዬን (2x)
ከቦት የለም እሳቱ ማደሪያዬን (4x)
እልፍ ብዬ ጉድጓድ ቆፈርኩኝ
የኋላውን ትቼ የፊቴን ያዝኩኝ
እልፍ በማለት ሚገኘው ደስታ
ለኔስ ሆነልኝ ከፍ በል ጌታ
እልፍ እልፍ እያልኩኝ ልሂድ እንጂ
ይከፈታል በፊቴ ያ ደጅ (2x)
ይከፈታል በፊቴ ያ ደጅ(4x)
መሸ ነጋ አትልም አንተ ስትሰራ
ጨለማ አይዝህ ኢየሱስ የኔ ጀግና
የይሁዳ አንበሳ የጌቶቹ ጌታ
የትንሳዔው ንጉስ የሱስ የኔ አለኝታ (2x)
ክበር የኔ አለኝታ (2x)
ለቆልኛል ከአርያም መንፈሱን
አፈሰሰው ጌታዬ ቅባቱን (2x)
አፈሰሰው ጌታዬ ቅባቱን (4x)
መሸ ነጋ አትልም አንተ ስትሰራ
ጨለማ አይዝህ ኢየሱስ የኔ ጀግና
የይሁዳ አንበሳ የጌቶቹ ጌታ
የትንሳዔው ንጉስ የሱስ የኔ አለኝታ (2x)
ክበር የኔ አለኝታ (የኔ አለኝታ)
ክበር የኔ አለኝታ (ኦ የኔ አለኝታ)
ክበር የኔ አለኝታ (ኢየሱስ የኔ ጌታ)
ክበር የኔ አለኝታ (ኦ የኔ አለኝታ)
ክበር የኔ አለኝታ (ኢየሱ
28/04/2026
21/04/2026
“አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም!”
(ገላትያ 6:7)
ለጥቅም ብላችሁ የኃጢአተኞችን እጅ የምታበረቱ፣ የሙሰኞችንና የአጭበርባሪዎችን ተግባር በትንቢትና በጸሎት ስም የምትሸፍኑ አገልጋዮች ሆይ፤ ከሰው የምታገኙት ክብርና ጥቅም ኃላፊ ነው። የእግዚአብሔር ፍርድ ግን ፊት አይቶ አያደላም። ስለዚህ
ንሰሐ ግቡ፣ ከጥቅም ይልቅ እውነትን፣ ከሹመት ይልቅ ጽድቅን አስቀድሙ።
እንደ ነቢዩ ናታን ለሙሰኞች ኃጢአታቸውን ንገሩ እንጂ እንደ ሐሰተኞቹ ነቢያት በውሸት አታባብሏቸው። ለአጭበርባሪ ነጋዴዎች በቅንነት እንዲሠሩ ምከሩ እንጂ ለስርቆታቸው መንፈሳዊ ሽፋን አትሁኑ።"ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል?" (ማቴዎስ 16፥26)
12/04/2026
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን!!!
ኢየሱስም፦ "ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤ ሕያው የሆነም የሚያምንብኝም ሁሉ ለዘላለም አይሞትም፤" ይላል።( ዮሐንስ 11፥25-26)
05/04/2026
የሲዳማ ክልል ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ህብረት ሚሽን መምሪያ ከለኩ ከተማ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ህብረት ጋር በጋራ ያዘጋጀው ኮንፈረንስ ዛሬ በድል ተጠናቋል ።
26/02/2026
“እግዚአብሔር በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፤ እግዚአብሔር የተፍገመገሙትን ሁሉ ይደግፋቸዋል....።”
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!!!
23/02/2026
"በቀን 16/2018 ዓ.ም ማክሰኞ ማታ ቀጠሮዎን በቡልቻ ቃለ ህይወት ያድድርጉ"
“... ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።” ሉቃስ 10፥42
“እግዚአብሔር ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ።”
( ዕንባቆም 2፥20)
14/02/2026
"Faar. Aster Abebe | 3ki Kiiro Albeeme 8/6/2018 M.D hatto yaano ga'a soodo Monoppolete Makkani Yesuusi Ammano Mine maassinsanni daafira baalanka ayirignunnina baxillunni koyisoomo'nne! Maassamme!!!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
Awassa