USTAZ Abdushakur AMAN

USTAZ Abdushakur AMAN

Share

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته inshaa'allah babaxitino rosubba diinenni

22/09/2023

#ኢማም አል ቡኻሪ ኢስላሚክ አሶሴሽን
#ተፍሲር እና ዐረበኛ ምዝገባ ጀመረ

21/03/2023

ረመዳን ሙባረክ!

የታላቁ የረመዳን ፆም የፊታችን ሀሙስ መጋቢት 14 አንድ ብሎ እንሚጀመር ተገለፀ

እንኳን ለታላቁ የረመዳን ወር በሰላም አደረሰን

በሳውዲ አረቢያ የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ ባለመታየቷ የረመዳን ወር ሐሙስ መጋቢት 14 እንደሚጀምር ታውቋል::

ረመዳን ሙባረክ!

አላህ ሃቁን ጠብቀው የሚፆሙት ያድርገን!
አሚን!

20/03/2023

يابني اركب معنا ......
✈️ *طائرة رمضان* ✈️

حضرات الركاب الأفاضل برجاء الانتباه
طائرة رمضان تستعد بعد قليل للاقلاع من مطار (شعبان) الدولي
▪️رقم الرحله ( 1444)
▪️المتجهة إلى : باب الريان
▪️قائد الرحلة: القرآن الكريم
▪️نرجو منكم تجديد النية وربط أحزمة التقوى
🎯📢ممنوعات الرحلة:
▪️ممنوع الانشغال بالمسلسلات والفوازير
▪️ممنوع الانشغال بالطعام
▪️ممنوع الغيبة والنميمة
▪️ونذكر بأن الطائرة مزودة بأجهزة وكاميرات مراقبة
{ما يلفظ من قول إلا لديه رقيب عتيد}
كما ننصح وانتم على متن الطائرة خلال الرحلة بالاكثار من :
▪️صلاة التراويح
▪️صلاة التهجد والقيام
▪️قراءة القرآن الكريم
▪️كثرة الصدقات
▪️بر الوالدين
▪️صلة الرحم
▪️عيادة المرضى
▪️الإكثار من ذكر الله تعالى
▪️الإكثار من الصلاة على النبيﷺ
نتمنى لكم رحلة إيمانية سعيدة وإلى اللقاء على حوض النبي مُحمد ﷺ

23/01/2023

በዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ከ15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ - የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት
******************

በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሼይኽ አብዱል አዚዝ ሸይኽ አብዱል ወሊ የተመራው ልዑክ በሳውዲ አረቢያ የበረውን ቆይታ አጠናቆ ወደ ሀገር ቤት ተመልሷል።

ልዑኩ በሳውዲ አረቢያ የሐጅ ሚኒስቴር ፅ/ቤት በተዘጋጀው የ1444/2023 የሐጅ ኤክስፖ ከመላው ዓለም ከመጡ የጉባዔው ተሳታፊዎች ጋር ኢትዮጵያን በመወከል ተሳታፊ ሆኗል።

በሐጅና ዑምራ መስተንግዶ በርካታ ሑጃጆችን ከሚልኩ እንደ ማሌዥያ ካሉ የእስያ ሀገራት እና እንደ ታንዛኒያ፣ ሶማሊያ እና ኬኒያ ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮ መቅሰም መቻሉን የልዑኩ አባላት ገልጸዋል።

ከአፍሪካ ኢትዮጵያ ከናይጄሪያ ቀጥሎ በርካታ ሑጃጆችን የመላክ እድል ቢኖራትም እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች ዕድሉን መጠቀም አለመቻሉን የገለፁት አባላቱ፤ ሀገሪቱ በዘንድሮው ዓመት የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆን ልዑኩ ከሳውዲ የሐጅ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ጋር ሰፊ ውይይት አድርጓል ብለዋል።

ይህን ተከትሎም ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሳውዲ አረቢያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የሐጅና ዑምራ ምክትል ኃላፊ ዶክተር አብዱል ፈታህ ሱለይማን ማሻት ጋር የ1444/2023 የሐጅና ዑምራ አፈፃፀም ውል ተፈራርሟል ነው ያሉት።

በዚህ ውል በዘንድሮው ዓመት ከ15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ሑጃጆችን ለመላክ ከሳውዲ የእስልምና ጉዳዮች ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል።

ልዑኩ ጂዳ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት ቤት ጋርም ውይይት አድርጓል።

በውይይቱ ከዚህ ቀደም ሑጃጆች እንግልት ይደርስባቸው እንደነበር የተነሳ ሲሆን፤ በዘንድሮው ዓመት ይህ ችግር እንዳይደገምና ዜጎች ተገቢውን መስተንግዶ ማግኘት እንዲችሉ የቆንስላ ፅ/ቤቱ ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ጋር እንደሚሰራ ተገልጿል።

23/01/2023

اللهم بارك لنا رجب وشعبان وبلغنا شهر رمضان ... اللهم امين
Mooticha'ya Rajabano sha'abaanano Atoomuniha Assinkke Ayirado Ramadaanano Keerunni Iillishinkke .. Allahumma Amiin

23/01/2023

*غزاليات*

*الغزالي: رأيت رجلا بالبادية له من العمر 120سنة.. فسألته عن هذا النشاط في مثل هذا العمر؟*
*فقال: تركت الحسد فبقي الجسد..*
*تستحق التأمل*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. لو أننا نعلم ما يُقال عنّا في غيابنا لما ابتسمنا في وجوه الكثير من الناس!!*
(حقيقة)
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. سئل حكيم لما السماء صافية؟ فابتسم وقال: لأن البشر لا يعيشون فيها!!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. قليل من الماء ينقذك وكثير من الماء قد يغرقك!!.. فتعلم دائما ان تكتفي بما تملك.*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. كي تنجح في الحياة تحتاج أمرين:✨الثقة... ✨والتجاهل*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. الغباء نقص، والتغابي كمال، والغفلة ضياع، والتغافل حكمة!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. الضيقه المجهولة؟؟.. لربما هي ذنوب تطلب منك استغفارا..*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. ﺍﻟﻘُﺮﺁﻥْ: ﺭَﺋﺘﻚْ ﺍﻟﺜَﺎﻟﺜَﺔ؛ ﺣِﻴﻦَ ﺗَﺨﺘﻨَﻖ ﻣَﻦ ﺩُﺧَﺎﻥ ﺍﻟﺤَﻴﺎﺓّ ﻓﻬﻮ: ﻳﻨﻔﻊ، ﻳﺸﻔﻊ، ﻭﻳﺮﻓﻊ؛ ﻻ تهجروه ♥️*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. الصلاة: تجعل الانسان أكثر تحكما في انفعالاته، قال تعالى: ﴿خلق الانسان هلوعا إذا مسه الشر جزوعا وإذا مسه الخير منوعا إلا المصلين﴾*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. دائماً الحاسد يراك مغروراً؛ والمحب يراك رائعاً!!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. لا تتألم إذا أنكر احدهم فضلك عليه!!!.. فـأضواء الشوارع تُنسى في النهار!!!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. ما من صلاة واحدة على النبي وآله ﷺ ترتفع للسماء إلا وتهطل بـ عشرة!!.. فعجباً لمن يبخل على نفسه!!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. سقطت شجرة فسمع الكل صوت سقوطها!!.. بينما تنمو غابة كاملة ولا يسمع لها أي ضجيج!! فالناس لا يلتفتون لتميزك بل لسقوطك!!!!!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. بعض المنعطفات قاسية!!.. لكنّها إجبارية لمواصلة الطريق!!*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. تعلموا كيف تهدون النور لمن حولكم وإن كانت خفاياكم حالكة جداً!!..*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*.. الذي يجلب النحس دائما ليس الحظ!! إنما الذنوب المتراكمة والتي نسينا معظمها!!.. [إن المعاصي تزيل النعم]..*
~✿❁࿐❁✿~

*✍ الغزالي:*
*الزواج: "أبسط مثال".. ﻓﻲ صدر الاسلام ﺳﻬﻠﻮا ﺍﻟﺤﻼﻝ ﻓﺄﺻﺒﺢ ﺍﻟﺤﺮﺍﻡ ﺻﻌبا.. وﻓﻲ ﺯﻣﻨﻨﺎ هذا ﺻ

02/06/2022

اللهم أرغم أنفه وعجل حتفه ياأالله ولا تجعل له قوة إلا قصمتها يارب العالمين ولا كلمة مجتمعة إلا فرقتها

اللهم ولا قائمة علو إلا وضعتها ولا ركنا إلا وهنته ولا سببا إلا قطعته يا رب
اللهم عليك بمن ظلمنا وأنت تعلمه اللهم خيب أمله وأزل ظلمه واجعل شغله في بدنه
ولا تفكه من حزنه وصير كيده في ضلال وأمره إلى زوال ونعمته إلى انتقال وسلطانه في اضمحلال
وأمتْه بغيظه إذا أمته وأبقه لحزنه إن أبقيته وقنا شر سطوته وعداوته فإنك أشد بأسا وأشد تنكيلا
يا رب إن الظالم جمع كل قوّته وأعوانه وطغيانه

ونحن من الدعاء يا رب فاستجب لدعوة عُبيدك المظلوم وانصرننا فإنك يا كريم قلت لدعوة المظلوم بعزتي وجلالي لأنصرنك ولو بعد حين
يا رب ويارب يارب

02/06/2022

📍 *ከ''ሙፍቲ'' ጀርባ አድፍጠው በተላላኪዎቻቸው ሙስሊሙ ላይ ሴራ ሲሸርቡ የቆዩ ግለሰቦች ዝርዝር፤-*

1) በኩረ ትጉሃን ጥበቡ በለጠ— የአሀዱ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ባለቤትና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የማህበረ ቅዱሳን አንጋፋ አባል
2) ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት— የማህበረ ቅዱሳን መስራች፣ የበርካታ ተረት መፅሃፍት ተርጓሚ
3) ዲያቆን አባይነህ ካሴ— ከማህበረ ቅዱሳን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ
4) ዲያቆን ዘመድኩን በቀለ— የማህበረ ቅዱሳን የቀድሞ የኦዲዮ ቪዥዋል ስርጭት ሀላፊ በቲያንስ ማጭበርበር ከሀገር የወጣ
5) መምህር ምህረትአብ አሰፋ— የማህበረ ቅዱሳን የስብከት ማደራጃ የጥላቻ መምህር፣ የማንቂያ ደወል አዘጋጅ እና የግጭት ነጋዴ
6) ዲያቆን ሀብታሙ አያሌው - የቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምሩቅና የማህበረ ቅዱሳን አባል እንዲሁም የኢትዮ 360 ባለቤት
7) ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ - የጎንደር ፋና ኤፍኤም ሰራተኛና የጎንደር የመንግስት ሰራተኞች የማህበረ ቅዱሳን ተወካይ

01/04/2022

هذه تهنئة رسول الله ﷺ لأصحابه بقدوم رمضان

"أتاكم رمضان شهر يغشاكم الله فيه،، فينزل فيه الرحمة ،، ويحط الخطايا،، ويستجيب الدعاء ويباهي بكم ملائكته، فأروا الله من أنفسكم خيرًا،، فإن الشقي من حرم فيه رحمة الله"
بلغنا الله وإياكم صيام هذا الشهر المبارك وقيامه،،
الْلَّھُم أَهِلَهُ عَليْنَا بِالْأمْنِ وَالإِيْمَانِ وَالْسَّلامَةِ وَالْإِسْلَامِ وَالْعَوْنٓ عَلَى الْصَّلاةِ وَالصِّيَامِ وَتِلَاوَةِ الْقُرْآَنِ،، الْلَّھُمّ سَلِّمْنَا لِرَمَضَانَ وَسَلِّمْهُ لنا وَتَسَلَّمْهُ مِنّا مُتَقَبَّلاً يٓارٓبٓ العٓالِٓمينْ ...
مُبارٓكٌ علٓيْكُمْ شّٓهرُ رٓمٓضٓان

كل عام وأنتم جميعا بخير🌴🌴

29/03/2022

*ባለቤት ካልጮኸ ጎሮቢት አይረዳም* ይባል የለ
እኛ ወንድሞቻችን እያልን እነሱ ግን ወሃብያና ሙሰሊሞች የሚል ቃል ያለምን ሀፍረተ እየሰነዘሩ ( ከዳኢረተል ኢሰላም) ወጪ አንኳን አድርገውን መጮህና መቃወም ሳናሰማ እንዴት መንግስትን እንወቀስ ወንድሞቼ አሁንኮ እየ ተብከነከነ ያለው ሙጂብ አሚኑ ብቻ ነው ። ምክኒያቱም በየ እለቱ የሚሰማው የሚያው
ብሩህ ተስፋ ሰጪ ስላልሆነ
ሌሎቻችንማ የአብይን ወህይ እየ ጠበቅን ነው
አለያም በሸይባውና ግብራበሮቹ ላይ የሚወርድ መቅሰፍት (ولكن لاحياة لمن تنادي ) እውን ሊሆን የቀረበወስ እኛ ላይ
በእውነቱ ሽማግሌው ሲደነፋ ከጀርባው መንግስት አለ የምንለው አባባል ራሱ የውድቀታችን ምክኒያት ነው ባይ ነኝ ዱሮስ ቢሆን እዚህ ደረጃ የተደረሰው መን እነሱን ሳይደግፍ ቀርቶ ነውንዴ መንግስት ከመጅሊሳችን ላይ እጁን ያንሳ የሚልተቃወሞ ከዚያም ከዚህም ሰናስ ተጋባ ግዜ ወያኔን ለመፈንቀል ቻልንጂ! የዛሬወንስ አጅህን አንሳማለት ያቃተን ለምንድነው ውነት ካለ ማለቴ ነው!!
أصلح الله أمور المسلمين

Want your school to be the top-listed School/college in Awassa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Website

Address


Tuula
Awassa