28/09/2021
ዋው!ዋው!ዋው!
የሹምነሽ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት አሶሳ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች ተመራጩ እና ደረጃውን የጠበቀ ት/ቤት ሲሆን ከዚህ በፊት እንደሚታወቀው ሚኒስትሪ ከሚያስፈትናቸው ተማሪዎች 100% በማሳለፍ ይታወቃል።ሆኖም በ2013 ዓ.ም ካስፈተናቸው ተማሪዎች 90% ከ70 በላይ አማካይ በማምጣት ወደ ቀጣይ ዙር ማለፋቸው እንዳለ ሆኖ በክልል ደረጃ ከፍተኛውን ውጤትም የተመዘገበው ከዚሁ ሲሆን የውጤቱ ባለቤት ተማሪ አማኑኤል ተስፋየ ሲሆን 89.69~(90% )አስመዝግቧል።ምስጋና ለመምህራን እና ለወላጆቹ
07/08/2021
23/07/2021
23/07/2021