ለ2014 የትምህርት ዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ዙሪያ ዉይይት ተደርጓል።
።።።።።።።።፡።።።።።።።።።።።።።።።።።
በአረካ ከተማ አስተዳደር በሚገኘው በሀንጋዳ አጠቃላይ 2ኛ ደ/ት/ቤት ለ2014 የትምህርት ዘመን በዝግጅት ምዕራፍ ላይ መከናወን ባለባቸዉ ተግባራት ዙሪያ የት/ቤቱ ማናጅሜንት አባላት ዉይይት አካህዷል።
ነሐሰ 3/2013 ዓ/ም አረካ
Hangada General Secondary School
Educational infirmation will be provided
ለትምህርት ቤታችን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ጉዳዩ: ስብሰባ መኖሩን ስለማሳወቅ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በቀን 9/11/2013ዓ/ም ት/ቤቱ ከአጠቃላይ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጋር የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ከመራዘሙ ጋር በተያያዘ እስከ ፈተናዉ ዕለት ድረስ ባለዉ ቆይታ ዙሪያ ዉይይት በማድረግ ከእያንዳንዱ ተማሪ የሚጠበቀዉን የዝግጅት ሁነታና ከት/ቤቱ የሚጠበቀውን የመማር ማስተማር ሂዴት ሁነታዉን በሚመለከት ዉሳኔ ላይ የሚደርስ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በተባለዉ ቀን ልክ ከጧቱ 3:00 በት/ቤታችን ግቢ ዉስጥ እንዲትገኙ እናሳስባለን።
13/07/2021
የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ዩኒቨርስቲ መግቢያ ብሔራዊ ፈተና እስከ ጥቅምት 2014 ዓ/ም አጋማሸ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚንስቴር ገልፀዋል።
09/04/2021
Cooperation for the assurance of quality education!
የ2012 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኮቭድ ምክንያት የተራዘመዉ ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013ዓ.ም እንደምሰጥ ትምህርት ሚኒስትር አስታወቀ።
10/02/2021
Let us teach and learn together
27/09/2020
Congratulations for all our school teachers and students. We are going to start the new academic year very sooner with great care in preventing ourselves and the whole school communities from COVID 19.
19/09/2020
Key points to learn basic English for all advanced learners
14/09/2020
03/08/2020
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Telephone
Website
Address
Areka