Hangada General Secondary School

Hangada General Secondary School Educational infirmation will be provided

09/08/2021

ለ2014 የትምህርት ዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ዙሪያ ዉይይት ተደርጓል።
።።።።።።።።፡።።።።።።።።።።።።።።።።።
በአረካ ከተማ አስተዳደር በሚገኘው በሀንጋዳ አጠቃላይ 2ኛ ደ/ት/ቤት ለ2014 የትምህርት ዘመን በዝግጅት ምዕራፍ ላይ መከናወን ባለባቸዉ ተግባራት ዙሪያ የት/ቤቱ ማናጅሜንት አባላት ዉይይት አካህዷል።
ነሐሰ 3/2013 ዓ/ም አረካ

14/07/2021

ለትምህርት ቤታችን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ጉዳዩ: ስብሰባ መኖሩን ስለማሳወቅ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በቀን 9/11/2013ዓ/ም ት/ቤቱ ከአጠቃላይ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጋር የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ከመራዘሙ ጋር በተያያዘ እስከ ፈተናዉ ዕለት ድረስ ባለዉ ቆይታ ዙሪያ ዉይይት በማድረግ ከእያንዳንዱ ተማሪ የሚጠበቀዉን የዝግጅት ሁነታና ከት/ቤቱ የሚጠበቀውን የመማር ማስተማር ሂዴት ሁነታዉን በሚመለከት ዉሳኔ ላይ የሚደርስ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በተባለዉ ቀን ልክ ከጧቱ 3:00 በት/ቤታችን ግቢ ዉስጥ እንዲትገኙ እናሳስባለን።

የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ዩኒቨርስቲ መግቢያ ብሔራዊ ፈተና እስከ ጥቅምት 2014 ዓ/ም አጋማሸ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚንስቴር ገልፀዋል።
13/07/2021

የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ዩኒቨርስቲ መግቢያ ብሔራዊ ፈተና እስከ ጥቅምት 2014 ዓ/ም አጋማሸ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚንስቴር ገልፀዋል።

Cooperation for the assurance  of quality education!
09/04/2021

Cooperation for the assurance of quality education!

12/02/2021

የ2012 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኮቭድ ምክንያት የተራዘመዉ ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013ዓ.ም እንደምሰጥ ትምህርት ሚኒስትር አስታወቀ።

Let us teach and learn together
10/02/2021

Let us teach and learn together

Congratulations for all our school teachers and students. We are going to start the new academic year very sooner with g...
27/09/2020

Congratulations for all our school teachers and students. We are going to start the new academic year very sooner with great care in preventing ourselves and the whole school communities from COVID 19.

Key points to learn basic English  for all advanced learners
19/09/2020

Key points to learn basic English for all advanced learners

14/09/2020
03/08/2020

Address

Areka

Telephone

+251916112243

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hangada General Secondary School posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category