22/12/2024
¶ "- #ቤቱንም #ሥሩ #እኔም #እመሰገናለሁ--" ¶
**************ት/ሐጌ=1÷8*************
በወርሃ ሐምሌ 2011 ዓ.ም ላይ የመሠረት ድንጋይ ከተጣለበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ መንገዶች በተገኙ ድጋፎች አሁን ላለበት ደረጃ የደረሰውን #የሸፊቴ #ቅዱስ #ሩፋኤል #ህንፃ #ቤተክርስቲያን ለማጠናቀቅ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴዎች ባቀረቡት የድጋፍ ጥሪ መሠረት እና የእግዚአብሔር ቃል በት/ሐጌ=1፥8 ላይ "ወደ ተራራው ውጡ፥ እንጨትንም አምጡ፥ ቤቱንም ሥሩ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል፥ እኔም እመሰገናለሁ" በምለው ቃል መሠረት የዚህ በረከት ተካፋይ መሆን የምትፈልጉ #በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000071160401 ላይ ገቢ አድርጉ ሼርም በማድረግ የበኩላችሁን ትብብር አድርጉ።