ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school

ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school

Share

በስነ ምግባር የታነፀ ብቁ ዜና ለማፍራት ተግተን እንሰራለን።

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 14/03/2026

#ለ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት አሰጣጥ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
05/07/2018 ዓ/ም ደነቤ ት/ቤት

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 13/03/2026




#በት/ቤታችን ግቢ ባለችው ውስን ቦታ ላይ ለእሼት አቅርቦት የሚውል የበቆሎ ዘር በመዝራት ላይ -------
/ቤት

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 06/03/2026



የት/ቤታችን ተጠሪ በሆነችሁ
በመ/ርት ገባየነሽ ወ/ጊዮርጊስ አማካይነት ለክበቡ አባልና ፈቃደኛ ለሆኑ ተማሪዎች ከመደበኛ መማር ማስተማር ተግበር ጎን ለጎን በትርፍ ሰዓታቸው
የእጅ ስራ ላይ ያላቸውን ተሰጥኦ በተግባር እንድከውኑና
እንድለማመዱ የማድረግ ስራ እየተሰረ ሲሆን ት/ቤቱም አስፈላጊውን ግብዓት በማቅረብ እየበረታተ ይገኛል።
የከቲት 27/18 ዓ/ም ደ/ት/ቤት

04/03/2026

ተማሪዎቻችን የመድረክ ድምቀቶቻችን !!🙏🙏🙏

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 01/03/2026

#ተማሪዎቻችን .....

በሀላባ ዞን ‎“ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ለ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሀ ግብር ላይ የተወሰደ !

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 21/02/2026


/ት_ተጠናክሮ ቀጥሏል።
==============14/06/2018 ደነቤ ት/ቤት!

ለተማሪዎች ከመደበኛ ከመማር ማስተማር ተግባር በተጨማሪ የሚሰጠው የማጠናከሪያ ት/ት ለውጤታቸው መሻሻል ትልቅ ሚና እንዳለው ይታመናል።

#በመሆኑም በዛሬው ዕለት በት/ቤታችን በ2018ዓ/ም ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ለሆኑ ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች
በት/ቤቱ በወጣው ፕሮግራም መሠረት #የአማሪኛ እና #የአከባቢ ሳይንስ ት/ት ዓይነቶች ማጠናከሪያ መስጠት የታቻለ ሲሆን በቀጣይም ዘውትር #ሰኞ እና #ረቡዕ በተቃራኒ ፈረቃ እንዲሁም #ቅዳሜ በሌሎች
ት/ዓይነቶችም ተጠናክሮ የሚሰጥ ይሆናል።
#ደነቤ ት/ቤት

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 17/02/2026

/ራን_ጋር_ውይይት
ተደረገ
========= 10/06/18 ደነቤ ት/ቤት

የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በክልላዊ ፈተና የተሻለ ውጤት እንድያስመዝገቡ በመ/ራን የሚሰጠው ልዩ የቲቶሪያል ፕሮግራም ተጠናክሮ መሰጠት እንዳለበት ይታመናል።
በመሆኑም በዛሬው ዕለት 6ኛ ክፍል ከሚያስተምሩ
ከት/ቤታችን መ/ራን ጋር ልዩ የቲቶሪያል ት/ት አሰጣጥ በሚመለከት አጭር ግምገማ በማድረግ በቀጣይ ልዩ ድጋፍ አሰጣጡ በት/ቤቱ በወጠው ፕሮግራም መሠረት ተጠናክሮ መሰጠት እንዳለበት የጋራ መግባባት ተፈጥሯል።

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 30/01/2026

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብሔራዊ በጎ ፊቃድ አገልግሎት ሰጪ ወጣቶች ሥራ አሰተባባሪ ወ/ሪት መሰከረም አበራ እና የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት የሰላም እሴት ግንባታና በጎ ፊቃድ አገልግሎት ሰጪ ወጣቶች ሥራ አሰተባባሪ የሆኑት አቶ ምትኩ ከበደ ጋር ለደናቤ የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችና ትምህርት ማህበረሰብ ግንዛቤ ሰጡ

ጥር 22/2018 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብሔራዊ በጎ ፊቃድ አገልግሎት ሰጪ ወጣቶች ሥራ አሰተባባሪ ወ/ሪት መሰከረም አበራ እና የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት የሰላም እሴት ግንባታና በጎ ፊቃድ አገልግሎት ሰጪ ወጣቶች ሥራ አሰተባባሪ የሆኑት አቶ ምትኩ ከበደ ጋር ለደናቤ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች እና ለትምህርት ማህበረሰብ በሙሉ ግንዛቤ ሰጥቷል።

የግንዛቤ መልእክቱን በሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር በዛላ ቀበሌ ደነቤ የመጀመሪያና መካካለኛ ደረጃ
ት/ቤት ስለሰላምና ስለበጎ ፊቃድ አገልግሎት ከብሔራዊ በጎ ፊቃድ ሰጪ ወጣቶች ጋር በመሆን በቅንጅት የሚከናወኑ ተግባራትን ለትምህርት ሠራተኞችና ለተማሪዎች ጥምረት ግንዛቤ ተሰጥቷል።

ዘገባው የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ነው!!

Photos from የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ /ቤት's post 29/01/2026
Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 29/01/2026

የ2018 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ት/ት የ6ኛና የ8ኛ ክፍሎች ከተማ አቀፍ ማጠቃለያ ሞዴል ፈተና መሰጠት ተጀመረ።
21/18/2018 ዓ/ም #ደነቤ ት/ቤት

Photos from ደነቤ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ት ቤት Denebe Elementary and middle school's post 26/01/2026

#የ2018 ዓ/ም_የ1ኛ_ወሰና_ት/ት ማጠቃለያ ፈተና
መሠጠት ተጀመረ።
ጥር 18/2018 ዓ/ም

Want your school to be the top-listed School/college in Alaba K'ulito?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Website

Address


Alaba K'ulito