GAGE Academy

GAGE Academy

Share

GAGE College one of a pioneer private higher education institution with commendable achievements in

Photos from GAGE Academy's post 15/09/2025
09/04/2024

GAGE University College sends heartfelt wishes to our Muslim students, faculty, and community members as they rejoice in the festive spirit of Eid-ul-Fitr, marking its 1445th anniversary. May this auspicious occasion brim with love, laughter, and unity, fostering cherished moments for all.

26/09/2019

Books for Children in Addis Ababa - Ethiopia According to the World Population Review, the Ethiopian Population reached 112.4 million in 2019 G.C. About 43.2%, among this population are children between the ages of 0-14 who are supposed to access primary and secondary education.

20/09/2019

በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ 11ኛ ክፍል መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ
በ2011ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት (10ኛ ክፍል) ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ወደ 11ኛ ክፍል መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ መሆኑን የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
 የመደበኛ፣የማታና የግል ተፈታኝ ተማሪዎች ለወንድ 2.00 እና በላይ ለሴት 1.86 እና በላይ ሆኖ የማታና የግል ተፈታኝ ተማሪዎች በማታው ፕሮግራም ይቀጥላሉ
 ለአካል ጉዳተኞች መስማት የተሳናቸው ለወንድ 1.86 እና በላይ ለሴት 1.71 እና በላይ እንዲሁም ለዓይነ ስውራን ለወንድ 1.71 ለሴት 1.61 እንዲሆን ተወስኗል
 ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች፣አርብቶ አደር አካባቢዎች እና የፀጥታ ችግር የታየባቸው አካባቢዎች ደግሞ ለወንድ 1.86 ለሴት 1.71 እንዲሆን መወሰኑን ኤጀንሲው አስታውቋል
ከዚህ በተጨማሪ
 ሁሉም ወደ 11ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች የሚመርጡት የትምህርት መስክ በትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ-ካርታው በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት በምርጫ ተፈጥሮ ሳይንስና ማህበራዊ ሳይንስ ብቻ ይሆናል፡፡
 ከዚህ በፊት የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት 10ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 2.00 ነጥብ እና ከዚያ በላይ ያመጡ በማታው ፕሮግራም የ11ኛ ክፍል ትምህርታቸውን መቀጠል የሚችሉ መሆኑን ኤጀንሲው አስታውቋል፡፡

13/09/2019

የ10ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገለፀ፡፡
የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ www.neaea.gov.et/app. neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡

Log in - NEAEA የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (12ኛ ክፍል) የተፈተናችሁ ተማሪዎች እና ዩኒቨርሲቲዎች በሙሉ በ2010 ለሚካሄደው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ምደባ Teacher Education in Natural Sciences፤Teacher Educatio...

28/05/2019

Dear Graduates class of 2011.

Photo program

Adisu Gbeya....Genbot 21,22,23

Kotebe ... Genbot 24,25,26

Megenagna...Genbot 27 - Sene 2

Master degree Genbot 27 -Sene 2

Paisa...Genbot 27 - Sene 2

Bole...Sene 3, 4 and 5

Distance…Sene 3, 4 and 5

Time. Morning 2:00- evening 2:00

Keep the time

Thanks

26/05/2019
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Megenagna
Addis Ababa
1000

Opening Hours

Monday 09:00 - 12:30
14:00 - 18:30
Tuesday 09:00 - 12:30
14:00 - 14:00
Wednesday 09:00 - 12:30
14:00 - 18:30
Thursday 09:00 - 12:30
14:00 - 18:30
Friday 09:00 - 12:30
14:00 - 18:30
Saturday 09:00 - 12:30