ስለ ደጃች ክንፉ አብዞቻችን አናቅም ደጃች ክንፉ የ አፄ ቴዎድሮስ ወንድም ሲሆን ይህም ደጃሽ ኅይሉ ( የ ቴዲ አባት ) ከ መጀመርያ ሚስታቸው (ወለተ ተክሌ) የወለዱት ልጅ ነው :: ደጃች ክንፉ እና ልጅ ካሳ(የ አፄ ቴዎድሮስ ከንግስና በፊት ስም ) አብረዉ ነበር እሚኖሩት እና የ ደጃች ክንፉ ግዛትም ከ ዳሞት እስከ ቀይ ባህር ነብር:: እና ባንድ ወቅት ቱርኮች እና ግብፅ ኤርትራ ወደብ እንደደርሱ ተሰምቶ ደጃች ክንፉ ሰራዊታቸዉን ኣስከትለዉ ይሄዳሉ ደጃች ክንፉ ብዙ ጊዜ ግብፅን ገጥመው ያንበረከኩ ቢሆንም ቱርኮችን ግን ገጥመው አያቁም ነበር ። የዛኔ ካሳ የ 20 ኣመት ጎረምሳ ቢሆንም ጦርነቱን እንዴት እንደሚያሸንፉ እቅድ ያወጣው ካሳ ነበር በሱ እቅድ መሰረትም ክንፉ ግብፅ እና ቱርክን አንድ ሳያስቅሩ አወደማቸው። ከዛ በኅላ ነው እንግዲ ደጃች ክንፉ ታናሽ ወንድማቸዉን ካሳን ይሄ እማ ነገ የኔን ዙፋን ይይዛል በማለት ከ ካሳ ጋ ወደ ጥላቻ የገቡት።
ደራሲ አቤ ጉበኛ " አንድ ለእናቱ"
The King Of Kingdom
ስዕል ና ግጥም ብቻ
28/10/2020
27/10/2020
Tikuret le geberewu
How to draw figure
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
Addis Ababa