19/11/2020
ስለ ደጃች ክንፉ አብዞቻችን አናቅም ደጃች ክንፉ የ አፄ ቴዎድሮስ ወንድም ሲሆን ይህም ደጃሽ ኅይሉ ( የ ቴዲ አባት ) ከ መጀመርያ ሚስታቸው (ወለተ ተክሌ) የወለዱት ልጅ ነው :: ደጃች ክንፉ እና ልጅ ካሳ(የ አፄ ቴዎድሮስ ከንግስና በፊት ስም ) አብረዉ ነበር እሚኖሩት እና የ ደጃች ክንፉ ግዛትም ከ ዳሞት እስከ ቀይ ባህር ነብር:: እና ባንድ ወቅት ቱርኮች እና ግብፅ ኤርትራ ወደብ እንደደርሱ ተሰምቶ ደጃች ክንፉ ሰራዊታቸዉን ኣስከትለዉ ይሄዳሉ ደጃች ክንፉ ብዙ ጊዜ ግብፅን ገጥመው ያንበረከኩ ቢሆንም ቱርኮችን ግን ገጥመው አያቁም ነበር ። የዛኔ ካሳ የ 20 ኣመት ጎረምሳ ቢሆንም ጦርነቱን እንዴት እንደሚያሸንፉ እቅድ ያወጣው ካሳ ነበር በሱ እቅድ መሰረትም ክንፉ ግብፅ እና ቱርክን አንድ ሳያስቅሩ አወደማቸው። ከዛ በኅላ ነው እንግዲ ደጃች ክንፉ ታናሽ ወንድማቸዉን ካሳን ይሄ እማ ነገ የኔን ዙፋን ይይዛል በማለት ከ ካሳ ጋ ወደ ጥላቻ የገቡት።
ደራሲ አቤ ጉበኛ " አንድ ለእናቱ"