ayertena senior secondary school
Official inagurated in 1974 Second Semister with only 9th and 10th Grade. In 1975 11th Grade and the
አየር ጤና ክፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1974 ሲከፈት ዘጠነኛና አስረኛ ክፍል ብቻ ነበረው። በ1977 ዓ.ም. የመጀመሪያዎቹን የማትሪክ ተፈታኞች አደረሰ።
ከአየር ጤና ጋር በአንድ ቀን የተከፈተው ሌላኛው ትምሕርት ቤት ቦሌ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲሆን ሁለቱንም ትምህርት ቤቶች መርቀው የከፈቷቸው በወቅቱ የትምህርት ሚንስትር የነበሩት ጓድ ሌተናል ኮሎኔል ጎሹ ወልዴ ነበሩ። ሚንስትሩ ይዘውት የመጡት ስም ረጲ አጠቃላይ ሚል ቢሆንም በእለቱ ግን በተማሪዎች ውስጥ በሚያደርጋቸው ነገሮች እንደ ጅል የሚታየው ሰለሞንን (የአባቱን ስም አላስታውሰውም) በግቢው ውስጥ በፎራፊነት የሚታወቁ ተማሪዎች
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
Addis Ababa