06/04/2024
ብልፅግና መራሹ የኦህዴድ ስረዓት የድጋፍ ስልፍ ውጡ እያለ በአፋር ክልል መድና ሰመራ እንዲሁም ሎጊያ ከተማ አስተዳደር እየተዞሮ ዛቻ ና ማስፈራሪያ እያዘነቡ ይገኛሉ። በድጋፍ ሰልፍ ላይ ያልተገኘ 1000 ብር መቀጫ እያሉ በየሱቁ እየዞሩ ይገኛሉ በአሁኑ ስዓት ።ሳይወዱ በግድ ይሉሀል ይህ ነው።
ለነገው የሰመራ የድጋፍ ሰልፍ መሪ ቃል "ሳይወዱ በግድ " የሚል መሆን አለበት
ኧረ ጎበዝ ንቃ !