Interact club of magnanimóus

12/09/2025
🎉 Join the 100 for 100 Challenge! 🎉In celebration of our school's 100th Anniversary, we invite you to be part of somethi...
22/11/2024

🎉 Join the 100 for 100 Challenge! 🎉

In celebration of our school's 100th Anniversary, we invite you to be part of something special! We're challenging 100 supporters to donate 1,000birr/$100 each to help fund exciting new initiatives that will benefit our students for years to come.

Your donation will go directly towards enhancing programs, upgrading facilities, and supporting the next generation of learners.

✅ Donate Today! Together, we can make the next 100 years even brighter. 🌟

Ways to give;
https://www.aybsalumni.com/
Zelle: [email protected]
PayPal: [email protected]
Thank you for being a part of our school's legacy! 💙

Alternatively, you can directly deposit to our dedicated fundraising account in Ethiopia as well:

Ethiopia Bank account:

Awash Bank, Gulele Branch

Name: Tirunesh Mekonnen and Finina Abebe and Getachew Alumayehu

Account # 013201045732501

Swift Code: AWINETAA###

Thank you for your consideration, and we hope that we can count on your support in this important effort.

AYBS Alumni Association is an alumni association created by former students of ‘Bethel Mekane Yesus also formerly known as ‘American Mission’ and ‘Yehiwot Berhan School.

13/04/2024

We would like to thank Dale City Christian Church for making donation to support our technology project.

ለአሜሪካን ሚሽን/የሕይወት ብርሃን/ቤተል መካነ እየሱስ ት/ቤት የቀድሞ ተማሪዎች ወላጆች መምህራን እና ወዳጆች በሙሉየቀድሞ ተማሪዎች ማህበር ተወካዮች ባደረግነው ጥናት መሰረት ትምህርት ቤታች...
19/07/2023

ለአሜሪካን ሚሽን/የሕይወት ብርሃን/ቤተል መካነ እየሱስ ት/ቤት የቀድሞ ተማሪዎች ወላጆች መምህራን እና ወዳጆች በሙሉ
የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር ተወካዮች ባደረግነው ጥናት መሰረት ትምህርት ቤታችን ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ብዙ አይነት እገዛ እንደሚያስፈልገው ተረድተናል፡፡ ከነዚህም ዋነኛው ዘመኑ በደረሰበት ተክኖሎጂ ተጠቅሞ ተማሪዎችን ማስተማር ሰለሆነ ለመጀመርያ ዙር 40 ኮምፒውተሮች 5 ላፕቶፖች እና 5 ፕሮጀክተሮች ተባብረን እንድንገዛ እና አሁን ለደረስንበት ደረጃ ትልቅ አስተዋፅዖ ያደረገልንን ትምህርት ቤታችንን እንድናግዝ ፈቃዳችሁን እና የገንዘብ እርዳታችሁን እንጠይቃለን፡፡
እርዳታውን ለማድረግ
· ከኢትዮጲያ ውጭ የምትኖሩ በቀድሞ ተማሪዎች ማህበር ድረ ገፅ https://www.aybsalumni.com/ ላይ በተዘጋጀው Go Fund አካውንት እንዲሁም
በ Zelle : [email protected]
· ኢትዮጵያ የምትኖሩ በቀድሞ ሒሳብ መምህር ፣ በአሁን የትቤ/ቱ አስትዳደር እና በአንድ የቀድሞ ተማሪ ስም በተከፈተው የአዋሽ ባንክ አካውንት በሞባይል በማስተላለፍ አሊያም ባንክ በመሔድ የቻላችሁትን ድጋፍ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን
የባንክ ሒሳብ : አዋሽ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ
ስም: ጥሩነሽ መኮንን እና ፊኒና አበበ እና ጌታቸው አለማየሁ
ሒሳብ ቁጥር ፡ 013201045732500
ስዊፍት ኮድ: AWINETAA###

AYBS Alumni Association is an alumni association created by former students of ‘Bethel Mekane Yesus also formerly known as ‘American Mission’ and ‘Yehiwot Berhan School.

ለአሜሪካን ሚሽን/የሕይወት ብርሃን/ቤተል መካነ እየሱስ ት/ቤት የቀድሞ ተማሪዎች ወላጆች መምህራን እና ወዳጆች በሙሉየቀድሞ ተማሪዎች ማህበር ተወካዮች ባደረግነው ጥናት መሰረት ትምህርት ቤታች...
18/07/2023

ለአሜሪካን ሚሽን/የሕይወት ብርሃን/ቤተል መካነ እየሱስ ት/ቤት የቀድሞ ተማሪዎች ወላጆች መምህራን እና ወዳጆች በሙሉ
የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር ተወካዮች ባደረግነው ጥናት መሰረት ትምህርት ቤታችን ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ብዙ አይነት እገዛ እንደሚያስፈልገው ተረድተናል፡፡ ከነዚህም ዋነኛው ዘመኑ በደረሰበት ተክኖሎጂ ተጠቅሞ ተማሪዎችን ማስተማር ሰለሆነ ለመጀመርያ ዙር 40 ኮምፒውተሮች 5 ላፕቶፖች እና 5 ፕሮጀክተሮች ተባብረን እንድንገዛ እና አሁን ለደረስንበት ደረጃ ትልቅ አስተዋፅዖ ያደረገልንን ትምህርት ቤታችንን እንድናግዝ ፈቃዳችሁን እና የገንዘብ እርዳታችሁን እንጠይቃለን፡፡
እርዳታውን ለማድረግ
· ከኢትዮጲያ ውጭ የምትኖሩ በቀድሞ ተማሪዎች ማህበር ድረ ገፅ https://www.aybsalumni.com/ ላይ በተዘጋጀው Go Fund አካውንት እንዲሁም
በ Zelle : [email protected]
· ኢትዮጵያ የምትኖሩ በቀድሞ ሒሳብ መምህር ፣ በአሁን የትቤ/ቱ አስትዳደር እና በአንድ የቀድሞ ተማሪ ስም በተከፈተው የአዋሽ ባንክ አካውንት በሞባይል በማስተላለፍ አሊያም ባንክ በመሔድ የቻላችሁትን ድጋፍ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን
የባንክ ሒሳብ : አዋሽ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ
ስም: ጥሩነሽ መኮንን እና ፊኒና አበበ እና ጌታቸው አለማየሁ
ሒሳብ ቁጥር ፡ 013201045732500
ስዊፍት ኮድ: AWINETAA###

Address

Pastor Institute
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00

Telephone

+251912054007

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Interact club of magnanimóus posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category