04/02/2022
Students Sport activities
Sucesses in learning, sucesses in life.
04/02/2022
Students Sport activities
18/08/2021
04/10/2020
24/08/2020
የቀጣዩ አመት የትምህርት ምዝገባ ነሃሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ይጀመራል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባን ከነሃሴ 20 ቀን ጀምሮ ማካሄድ እንደሚቻል አስታወቀ።
የትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሃረጓ ማሞ ትምህርት ቤቶች ምዝገባውን ሲያካሂዱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ መከላከያዎችን በሚገባ በመተግበር መሆን አለበት ብለዋል።
ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በቀጣይ እንደሚወሰንና ይፋ እንደሚደረግም ገልጸዋል፡፡
የቀጣዩ አመት የትምህርት ሂደት ስኬታማ እንዲሆንም ተማሪዎች፣ መምህራን፣ ወላጆችና መላው የትምህርት ማህበረሰብ የሚተላለፉ መልዕክቶችን በመከታተልና ቫይረሱ ሊተላለፍ የሚችልባቸውን መንገዶች ከወዲሁ በማስወገድ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋልም ነው ያሉት፡፡
አካላዊ ርቀትን ጠብቆ ለማስተማር፣ የንፅህና መጠበቂያዎችን ከማዘጋጀትና መሰል የኮሮና መከላከል ተግባራትን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መልኩ ቀድም ብለው ዝግጅት የሚደረግባቸው ተግባራት መሆናቸውንም አንስተዋል፡፡
የ8ኛና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጊዜን በተመለከተ ሚኒስቴሩ በቅርብ የሚያሳውቅ ሲሆን ተማሪዎች ራሳቸውን እያዘጋጁ እንዲቆዩ መልዕክት ማስተላለፉን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
13/08/2020
Ethio-wales Global Acaddemy is found Kotebe Karra road around Wesen Grocery Near Sunshine Village. Ethio-wales Global Acaddemy is found Kotebe Karra road around Wesen Grocery Near Sunshine Village.Phone. +2516680063/73 oR +251930109955.