ETHIO WALES Global Acadamy

ETHIO WALES Global Acadamy

Share

Sucesses in learning, sucesses in life.

04/02/2022

Students Sport activities

18/08/2021
24/08/2020

የቀጣዩ አመት የትምህርት ምዝገባ ነሃሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባን ከነሃሴ 20 ቀን ጀምሮ ማካሄድ እንደሚቻል አስታወቀ።

የትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሃረጓ ማሞ ትምህርት ቤቶች ምዝገባውን ሲያካሂዱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ መከላከያዎችን በሚገባ በመተግበር መሆን አለበት ብለዋል።

ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በቀጣይ እንደሚወሰንና ይፋ እንደሚደረግም ገልጸዋል፡፡

የቀጣዩ አመት የትምህርት ሂደት ስኬታማ እንዲሆንም ተማሪዎች፣ መምህራን፣ ወላጆችና መላው የትምህርት ማህበረሰብ የሚተላለፉ መልዕክቶችን በመከታተልና ቫይረሱ ሊተላለፍ የሚችልባቸውን መንገዶች ከወዲሁ በማስወገድ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋልም ነው ያሉት፡፡

አካላዊ ርቀትን ጠብቆ ለማስተማር፣ የንፅህና መጠበቂያዎችን ከማዘጋጀትና መሰል የኮሮና መከላከል ተግባራትን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መልኩ ቀድም ብለው ዝግጅት የሚደረግባቸው ተግባራት መሆናቸውንም አንስተዋል፡፡

የ8ኛና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጊዜን በተመለከተ ሚኒስቴሩ በቅርብ የሚያሳውቅ ሲሆን ተማሪዎች ራሳቸውን እያዘጋጁ እንዲቆዩ መልዕክት ማስተላለፉን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Address


Yeka, Kara To Abado Rode
Addis Ababa