ETHIO WALES Global Acadamy

ETHIO WALES Global Acadamy Sucesses in learning, sucesses in life.

Students Sport activities
04/02/2022

Students Sport activities

18/08/2021
04/10/2020
24/08/2020

የቀጣዩ አመት የትምህርት ምዝገባ ነሃሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባን ከነሃሴ 20 ቀን ጀምሮ ማካሄድ እንደሚቻል አስታወቀ።

የትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሃረጓ ማሞ ትምህርት ቤቶች ምዝገባውን ሲያካሂዱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ መከላከያዎችን በሚገባ በመተግበር መሆን አለበት ብለዋል።

ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በቀጣይ እንደሚወሰንና ይፋ እንደሚደረግም ገልጸዋል፡፡

የቀጣዩ አመት የትምህርት ሂደት ስኬታማ እንዲሆንም ተማሪዎች፣ መምህራን፣ ወላጆችና መላው የትምህርት ማህበረሰብ የሚተላለፉ መልዕክቶችን በመከታተልና ቫይረሱ ሊተላለፍ የሚችልባቸውን መንገዶች ከወዲሁ በማስወገድ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋልም ነው ያሉት፡፡

አካላዊ ርቀትን ጠብቆ ለማስተማር፣ የንፅህና መጠበቂያዎችን ከማዘጋጀትና መሰል የኮሮና መከላከል ተግባራትን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል መልኩ ቀድም ብለው ዝግጅት የሚደረግባቸው ተግባራት መሆናቸውንም አንስተዋል፡፡

የ8ኛና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጊዜን በተመለከተ ሚኒስቴሩ በቅርብ የሚያሳውቅ ሲሆን ተማሪዎች ራሳቸውን እያዘጋጁ እንዲቆዩ መልዕክት ማስተላለፉን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

13/08/2020

Ethio-wales Global Acaddemy is found Kotebe Karra road around Wesen Grocery Near Sunshine Village.Phone. +2516680063/73 oR +251930109955.

Address

Yeka, Kara To Abado Rode
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ETHIO WALES Global Acadamy posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The School

Send a message to ETHIO WALES Global Acadamy:

Shortcuts

Share

Category