01/03/2018
የ122 የአድዋ ድል አከባበር በአቤም ዩዝ አካዳሚ በ1ኛ ደረጃ ጊቢ ውስጥ
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Abem Youth Academy, Education, Addis Ababa.
01/03/2018
የ122 የአድዋ ድል አከባበር በአቤም ዩዝ አካዳሚ በ1ኛ ደረጃ ጊቢ ውስጥ
20/12/2017
አቤም ዩዝ አካዳሚ የ2010 ዓ.ም የብሄር ብሄረሰቦች ቀን አከባበር በ1ኛ ደረጃ ጊቢ
20/12/2017
አቤም ዩዝ አካዳሚ የ2010 ዓ.ም የብሄር ብሄረሰቦች ቀን አከባበር በኬጂ ጊቢ
07/12/2017
የ2010 ዓ.ም የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስነ-ምግባር አምባሳደሮች
01/12/2017
20/11/2017
አቤም ዩዝ አካዳሚ የ2010 ዓ.ም የፓርላማ ምርጫ
20/11/2017
ለውድ የተማሪ ወላጆች
የሚከተለውን የፈተና መርሃ ግብር በአትኩሮት እንድታጤኑት እንጠይቃለን፡፡
1. የ2010ዓ.ም የትምህርት ዓመት የአንደኛው ሩብ ዓመት ዋና ፈተና ከሰኞ ህዳር 11 እስከ ሀሙስ ህዳር 14 2010 ዓ.ም ድረስ ይሆናል፡፡ በአንደኛው ሩብ ዓመት የሚሰጡት ፈተናዎች በዚሁ ሩብ ዓመት የመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ የተሸፈኑ ትምህርቶች ይሆናሉ፡፡
ወላጆች ፈተናው ከሚጀመርበት ከሰኞ ህዳር 11 እስከ ሀሙስ ህዳር 14 /2010 ዓ.ም ድረስ ከቀኑ በ6፡00 ሰዓት ላይ በመድረስ ልጆቻችሁን እንድትወስዱ እንጠይቃለን፡፡
2. ውድ ወላጆች የተማሪዎችን የአንደኛው ሩብ ዓመት ከ50 ውጤት በእያንዳንዱ ደብተር ላይ ያሳወቅን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
3. ጥናት ያላቸው ተማሪዎች ከሰኞ 11/3/10 ረቡዕ 13/3/10 ድረስ ከ6፡30-7፡30 የሚያጠኑ ይሆናል፡፡
4. ሀሙስ ህዳር 14 /2010 ዓ.ም የዋና ፈተና መመለሻ ቀን ሲሆን አርብ በ15/3/10 የአንደኛው ሩብ ዓመት እረፍት በመሆኑ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ሰኞ በ18/3/10 የ2ኛው ሩብ ዓመት ትምህርት ይጀመራል፡፡
5. በፈተና ወቅት ሲኮርጅም ሆነ ሲያስኮርጅ የተገኘ ተማሪ ውጤቱ “0” እንደሚሆን እንገልፃለን፡፡
“To learn is to change”
“መማር ለለውጥ”
“ኩረጃን እንፀየፋለን”
አቤም ዩዝ አካዳሚ
14/11/2017
አቤም በ2003 ዓ.ም ትምህርት ሲጀመር የነበረው ሁኔታ የሚያሳይ ፎቶ