በ2012 ዓ.ም በአካዳሚያችን የ8ተኛ ክፍል ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ክልላዊ ፈተና የምትጠባበቁ ተማሪዎች የፈተናውን ቀን በተመለከተ እስካሁን ድረስ የተገለፀ ነገር ስለሌለ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትምህርት ሚኒስቴር የሚሰጠውን መረጃ በትዕግስት እንድትጠብቁ እንጠይቃለን።
ትምሀርት ለተሻለ ህይወት!
ማንዴላ ከ5ኛ-10ኛ ክፍል የርቀት ትምህርት ቤት
Mandela Distance Education Academy ማንዴላ ከ5ኛ-10ኛ ክፍል የርቀት ትምህርት አካዳሚ
This page is created to forward information to students
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ የቴሌግራም ገፃችንን በመቀላቀል መረጃዎችን ማግኘት ትችላላችሁ።
የቴሌግራም ገፃችን:
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Telephone
Website
Address
Addis Ababa