Negere Tibeb Center ነገረ ጥበብ ማዕከል

Negere Tibeb Center ነገረ ጥበብ ማዕከል

Share

በነገረ ጥበብ ማዕከል የተገኙ አስተሳሰቦችና ጥበቦችን የማጋራት ሂደት የሚከናወንበት ነው።

እንኳን ወደ ነገረ ጥበብ ማዕከል ደህና መጡ!

ማዕከላችን በአሁኑ ዘመን የሚገኙ ተለያዩ ሀገራዊ የሆኑ አስተሳሰቦችን እንዲሁም በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ትልቅ ድርሻ የነበራቸው ነገር ግን አሁኑ በአለው ትውልድ ዘንድ የተዘነጉና የማይታወቁ አስተሳሰቦችን በስድስት ዘርፎች በመፈለግና በማጥናት ላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ነው፡፡ ጥናት የሚደረግባቸው ስድስት ዘርፎች የምንላቸው፣ ክብረ መሰውር፣ በረከተ መዓድን፣ ስመ ዕጽዋት፣ ኃይለ ገሪር፣ ሕብረተ ማዕድ እና ጥበበ መጽሐፍ ናቸው፡፡

እኛ ኢትዮጵያዊያን ታላቅ ህዝቦች በነበርንባቸው ዘመነት ይህንን ታላቅነት ያመጣንባቸው ታላለቅ አስተሳሰቦች እንደነበሩን ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን እነዚህ አስ

21/01/2020

Hike Over the Mountains & Through the Woods!

January 26, 2020, 7:00am Megenagna, Bole Subcity Building

📍 Mt. Erer
400birr/person, 2*transportation, Entrance, Guide, Snack, Bakela &Tella, 1Lit water, , Betelhem Agizew, 0912916009

17/01/2020

‹‹ሰው በሀሳብና በዳግም ውልደት›› በሚል ርዕስ የመጽሐፈ ምልአ ውህደት 15 ክፍል ትንታኔ ነገ ቅዳሜ ጥር 9 በኤረር ተራራ ከሚገኘው ማዕከል በመልከ ሀሳብ ሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጆችና በደራሲው ትንታኔ ይሰጥበታል፡፡ ይምጡ በዘመናችን ይነሳል ብለው የማይገምቱት ታላላቅ ሀሳብ እጅግ በሚገርም ሁኔታ ሲገለጥ ያደምጣሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃና በስፍራው ላይ ለመገኘት በስልክ ቁጥር፡- 0991191057 ይደውሉ

24/12/2019
21/12/2019

አባቶቻችን ስለ ሰማያተ አለም እጅግ ጥልቅ እውቀት ነበራቸው፡፡ እኛስ??? ይህንን በእውነት መረዳት ለምትሹ 0991 191057 ላይ በመደወል ይመዝገቡ፡፡

21/12/2019

2 ሰዓት ብቻ ቀረን በመደወል ይመዝገቡ
0912-916009

16/12/2019

ታህሳስ 12 ቀን ወደ ማዕከለ ኤረር!
Erer Hiking, Come & Connect with Nature, December 22, 2019
Call for Reservation: 0912-916009
አብረውን ለማሳለፍ ይደውሉ

መልክዓ-ሃሳብ፡ ኃይል 12/12/2019

ስድስቱ ሚስጥረ-ጥበባት አንድ ግለሰብ፣ ማህበረሰብና ሀገር በዚህ በምንኖርበት ምድር ላይ ለሚኖራቸው ቆይታ በጣም አስፈላጊ የሆኑ መሰረታዊያን ናቸው፡፡ በዚህ ፕሮግራም አራተኛው ሚስጥረ-የጥበብ ስለሆነው ስለ ኃይል ተነጋግረንበታል፡፡ እያንዳንዱ ሚስጥረ-ጥበብ የተወከሉባቸው የክብር ዕቃዎች ይገኛሉ፡፡ ኃይል በገሪር ይወከላል፡፡ ገሪር የሚለው ቃል ገሪረ-ሰረገላ ከሚለው ጥንታዊ መገልገያ የመጣ ሲሆን ቀደምት አባቶች ወደጦር ሜዳ ለውጊያ ሲወጡ በፈረስ ሰረገላ ላይ ጭነውት በመዉጣት ድል የሚያደርጉበት ዕቃ ነው፡፡ ገሪረ-ሰረገላን ሮማዎች፣ እስራኤሎችና ኢትዮጵያዊያን ይጠቀሙበት እንደነበር የሚገልፁ መዛግብት አሉ፡፡

መልክዓ-ሃሳብ፡ ኃይል ስድስቱ ሚስጥረ-ጥበባት አንድ ግለሰብ፣ ማህበረሰብና ሀገር በዚህ በምንኖርበት ምድር ላይ ለሚኖራቸው ቆይታ በጣም አስፈላጊ የሆኑ መሰረታዊያን ናቸው፡፡ በዚህ ፕሮግራም አራተኛው ሚስጥ...

መልክዓ-ሃሳብ፡ ዕፅዋት (የመጨረሻ ክፍል) 04/12/2019

ይህ ከስድስቱ ሚስጥረጥበባት 3ኛ በሆነው የዕፅዋት ዘርፍ የመጨረሻ ክፍል ነው፡፡ በዚህ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የዕፅዋት ጥበብ ላይ ከተፃፉ በጣም አስደናቂ መፅሀፍት መካከል አንዱ ስለሆነው ዕፀ-ደብዳቤ ሰፊ ትንታኔ ተሰጥቶበታል፡፡ ዕፀ-ደብዳቤ ምንድነው? ኢትዮጵያዊያን ይህንን ታላቅ የጥበብ ዘርፍ ለምን አልተጠቀሙበትም? የጥንቱ የዕፅዋት መጠሪያ ስያሜዎች አሁን ለሚገኝ ትውልድ ለምን አስቸጋሪ እንደሆኑበትና መፍትሔዎቹ በማጠቃለያው ተቀምጠዋል፡፡

መልክዓ-ሃሳብ፡ ዕፅዋት (የመጨረሻ ክፍል) ይህ ከስድስቱ ሚስጥረጥበባት 3ኛ በሆነው የዕፅዋት ዘርፍ የመጨረሻ ክፍል ነው፡፡ በዚህ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የዕፅዋት ጥበብ ላይ ከተፃፉ በጣም አስደናቂ መፅሀፍት መካከል አንዱ ስለሆነ....

Photos from Negere Tibeb Center ነገረ ጥበብ ማዕከል's post 03/12/2019

ወደ ማዕከለ ኤረር
እሁድ ህዳር 28
ለመመዝገብ፡ 0912-916009

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:30 - 16:30
Tuesday 09:30 - 19:00
Wednesday 09:30 - 19:00
Thursday 09:30 - 19:00
Friday 09:30 - 19:00
Saturday 04:00 - 19:00