22/06/2021
በአን ልሞ ወረዳ በ2013/14ም/ዘመን የመኸር ወቅት ቅ/ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ። በተያዘው ዓመት የበልግ ተግባራትን በምፈለጋው ደረጃ ለማከናወን የአየር ሁኔታ መዛባቱ ትልቅ ማነቆ ሆኖብናል።አሁንም ብሆን የዝናብ እጥረት በወረዳችን አየታየ መሆኑ ይታወቃል ስለሆናም አርሶ አደሩ የምገኛዉን የትኛውንም አማራጭ በመጠቀም በማሳ ዝግጅት ለይ ትኩረት ማድረግ አለበት በማለት መልዕክቱን ያስተላልፋል ጽ/ቤቱ። በመኸር ወቅት 7543ሄ/ር መሬት ለማልማት አቅዶ እየሰራ ያለው ጽ/ ቤቱ ይህን ዕቅድ ለማሳካት የምመለከታቸው አካላት ማለትም አ/አደር፣የቀበሌ ግብርና ባለሙያዎች፣የጽ/ ቤቱ ባለሙያዎች እና የቀበሌ እና የወረዳ አመራሮች በቅንጅት እና በትኩረት መስራት ይጠበቅብናልም ተብሏል። በተጨማርም ከጽ/ቤቱ የተላለፈ መልዕክት፦ በወረዳችን የፍራፍሬ ልማትን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እየሰረ መሆኑን በመግለጽ አሁን ለተከለ የተዘጋጃ የተዳቀላ የአቮካዶ ችግኝ በለይኛ ፎንቆ ቀበሌ ስለተዘጋጃ የምፈልገው አ/አደር በግዥ መውሰድ እንደምችልም ጭምር አሳስቧል። ሰኔ 10/10/13ዓ/ም
22/10/2020
20/08/2020