10/11/2017
በትናንትናው እለት ማለትም በ 30-02-10 ዓ.ም በተደረገው የእግር ኳስ ግጥሚያ 6ኛ እና 5ኛ ክፍሎች ጨዋታውን ማካሄዳቸው ታውቋል፡፡ በጨዋታውም ጥሩ እንቅስቃሴዎች ታይተዋል፡፡ የግጥሚያውም መጨረሻ የ6ኛ ክፍል አቻውን 5ኛ ክፍል 4-3 በሆነው ጠ ጠባብ ውጤት ሊለያዩ ችለዋል፡፡😀😀😀
ዋነኛው አላማችን በራሳቸው የሚተማመኑ፣ በስነ-ምግባራቸው የ? ዋነኛው አላማችን በራሳቸው የሚተማመኑ፣ በስነ-ምግባራቸው የታነፁ፣ ለህብረተሰቡ የሚያገለግሉ እና ችግር ፈቺ የሆኑ ተማሪዎችን ማፍራት ነው፡፡
Abinet
Addis Ababa
251
Be the first to know and let us send you an email when Omedila Primary School posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to Omedila Primary School: