10/11/2017
በትናንትናው እለት ማለትም በ 30-02-10 ዓ.ም በተደረገው የእግር ኳስ ግጥሚያ 6ኛ እና 5ኛ ክፍሎች ጨዋታውን ማካሄዳቸው ታውቋል፡፡ በጨዋታውም ጥሩ እንቅስቃሴዎች ታይተዋል፡፡ የግጥሚያውም መጨረሻ የ6ኛ ክፍል አቻውን 5ኛ ክፍል 4-3 በሆነው ጠ ጠባብ ውጤት ሊለያዩ ችለዋል፡፡😀😀😀
ዋነኛው አላማችን በራሳቸው የሚተማመኑ፣ በስነ-ምግባራቸው የ? ዋነኛው አላማችን በራሳቸው የሚተማመኑ፣ በስነ-ምግባራቸው የታነፁ፣ ለህብረተሰቡ የሚያገለግሉ እና ችግር ፈቺ የሆኑ ተማሪዎችን ማፍራት ነው፡፡
10/11/2017
በትናንትናው እለት ማለትም በ 30-02-10 ዓ.ም በተደረገው የእግር ኳስ ግጥሚያ 6ኛ እና 5ኛ ክፍሎች ጨዋታውን ማካሄዳቸው ታውቋል፡፡ በጨዋታውም ጥሩ እንቅስቃሴዎች ታይተዋል፡፡ የግጥሚያውም መጨረሻ የ6ኛ ክፍል አቻውን 5ኛ ክፍል 4-3 በሆነው ጠ ጠባብ ውጤት ሊለያዩ ችለዋል፡፡😀😀😀
grade 5 vs 6
09/11/2017
የቋንቋ ማእከል በአዲስ መልክ ተቋቁሞ አገልግሎት ላይ ዋለ!!!
በቋንቋ ማዕከል ውስጥ ተማሪዎች ክፍል ውስጥ የተማሩትን የቋንቋ ትምህርት በተግባር ማለትም በፕሮጀክተር እና በተገጠመለት ዘመናዊ(surrounding sound system) በመጠቀም ተማሪዎች እየተዝናኑ ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበት ቤተ- ሙከራ ነው፡፡
30/09/2016
ቀን፡-20/01/09
በዛሬው ውሎአችን የኦሜድላ የመጀመሪያ ደረጃ ትምርህርት ቤት መምህራንና ሰራተኞች ከ2007-2008 ዓ.ም ድረስ ያሉ የመማር ማተማር ተግዳሮቶችን በመገምገም በ2009 ዓ.ም ላይ ተግዳሮቶቹን በመቅረፍ ሊመጡ የሚችለውን ውጤት በማስቀመጥ ውሎው ተካሂዷል በመከተልም በሲፕ እቅድ ላይ ለሰራተኛው የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጥቷል፡፡
በስብሰባውም የትምህርት ቤቱ ር/መምህር የሆኑት አቶ አለማየሁ ደነቀ እንደተናገሩት ”ትምህርታቸውን በተለያየ ምንያት ያቋረጡ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ማደረረግ መቻል ለብን ብለዋል፡፡ ተማሪዎች ውጤት እንዳያመጡ የተለያዩ ነገሮች ተፅእኖ እንደሚያደርጉ ይታወቃል በዚህም መሰረት የትምህርት ቤታችንንም ምድረ ግቢ ለመማር ማስተማር ምቸሁ ማድረግ አለብን ሲሉ አሳስበዋል ት/ት ቤቱ ለተማሪዎች ሳቢ መሆን አለበት ሲሉ ተናግረዋል”፡፡ ስብሰባውም ለሁለት ቀናት እንደሚካሄደ ታውቋል
29/09/2016