በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት

በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት

Share

ትምህርት አገርን ወደ ተሻለ ደረጃ የሚያደርስ አይነተኛ መሳሪ

Photos from Lideta woreda 1 communication office's post 13/01/2023
Photos from Mayor Office of Addis Ababa's post 08/12/2022
Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 08/12/2022

ማስ ስፓርት በወረዳ 1 ትምህርት ቤቶች

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 07/12/2022

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት በጤናማ የአመጋገብ ስርዓትና ሰላማዊ የመማር ማስተማርን አስመልክቶ ከመጋቢ እናቶችና ከመጋቢ ፎካል ፐርሰን ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ።

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 07/12/2022

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ትምህት ጽ/ቤት የልደታ ሰላም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ6ኛ እና ከ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በውጤታማ አጠናን እና በመልካም ስነ ምግባር ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።
ህዳር 27/2015 ዓ.ም

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 07/12/2022

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ትምህት ጽ/ቤት የልደታ ሰላም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ6ኛ እና ከ8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች ጋር በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር ውይይት ተካሄደ።

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 07/12/2022

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት በልማት ምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ወርሃዊ ፈተና እየተሰጠ ይገኛል።

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 07/12/2022

17ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን አሥመልክቶ በልማት ምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተለያዩ ሁነቶችና ዝግጅቶች የማጠቃለያ ፕሮግራም ተካሄደ።

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 05/12/2022

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት በ6ኛ ክፍል የአፋን ኦሮሞ ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎች መካከል በወረዳ ደረጃ የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ።
በውድድሩ የመስከረም 1 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር አሸናፊ በመሆን የዋንጭና የስርትፊኬት እውና ማግኘት ችሏል።
በቀጣይም በክፍለ ከተማ ደረጃ የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ተሳታፊ የሚሆን ይሆናል።

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 02/12/2022

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት ሳምታዊ የፅዳት ዘመቻ በአባይ ምንጭና በልደታ ሠላም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተወከናወነ።
ህዳር 23/2015 ዓ.ም

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 01/12/2022

የማለዳ የተማሪዎች ማስ ስፓርት በልደታ ሰላም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ዘወትር ሀሙስ እየተካሄደ ይገኛል።
ህዳር 22/2015 ዓ.ም

Photos from በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 1 ትምህርት ጽ/ቤት's post 29/11/2022

በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ።
@@@@@@@@@@@@@@@
በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር በወረዳ ደረጃ ተካሄደ።
ከ3ት 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ተማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን ብርቱ ፍክክር በማድረግ የልማት ምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የአሸናፊዎች አሸናፊ መሆን ችሏል።
@@@@@@@@@@@@@
በ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ጥያቄና መልሥ ውድድር በትናትናው እለት የልማት ምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ የትምህርት ቤት ተማሪ ደረጃ የወጣ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን በአጠቃላይ አሸናፊ የልማት ምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት አሸናፊ ሲሆን ከ1-3ኛ ደረጃ ለወጡ ተማሪዎችና ተቋማት የሰርትፊኬትና ዋንጫ እውቅና ተበርክቶለታል።
የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ማሩ ባደረጉት ንግግር የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተማሪዎችን ለቀጣይ የሚያነቃቃ፣ የሚያበረታታና ተስፋ ያለው ውጤት እንዲመዘገብ አመላካች መሆኑን ጠቁመው ተማሪዎችን በውጤትና ስነ ምግባር ለማሻሻል መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራን እንዲሁም ትምህርት ባለሙያዎች ያላሰለሰ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገልፃል።
ከሁለቱም የክፍል ደረጃዎች 1ኛ የወጡ ተማሪዎች ወረዳውን በመወከል በክፍለ ከተማ ደረጃ የሚወዳደሩ መሆኑን ከትምህርት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ለተማሪዎቻችን መልካም እድል እንዲገጥማቸው እንመኛለን።
©©©©©©©©©©©©©©
ህዳር 20/2015 ዓ.ም

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Website

Address


Addis Ababa