መፅሔተ ጥበበ አበው

መፅሔተ ጥበበ አበው

Share

ጥበብ

15/04/2023

ክርስቶስ ተንስአ እሙታን በዓቢይ ኃይል ወስልጣን አሰሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ሰላም እምይእዜሰ ኮነ ፍስሐ ወሰላም ፡፡
ትርጉም፡፡
በታላቅ ኃይልና ስልጣን ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ተነሳ ፡፡ሰይጣንንም አሰረው፡፡
አዳምንም ነጻ አወጣው በዚሕን ጊዜ ደስታና ሰላም ሆነ ፡፡፡፡፡፡፡፡
እንኳን ለበዓለ ትንሣኤው አደረሳችሁ መልካም በዓል ለሁላችሁም ይሁንላችሁ፡፡፡፡፡፡፡

27/09/2022

ወወሐብኮሙ ትእምርተ ለዕለ ይፈርሁከ ከመ ያምስጡ እምገፀ ቅስት ፡፡ወይድሐኑ ፍቁራኒከ ፡፡
መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 59 ቁጥር4፡፡
ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ ለሚፈሩሕ ምልክትን ሰጠሐቸው ወዳጆችሕ እንዲድኑ፡፡
ውድ መላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሐገርም በውጭም ያላችሁ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ፡፡
መልካም በዓል ይሁንላችሁ፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Website

Address


Addis Ababa
483576

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00