Alpha University College,College of Distance Studies

Alpha University College,College of Distance Studies

Share

Alpha Education and Training Company

Photos from Alpha University College,College of Distance Studies's post 29/09/2022

ለርቀት መርሐግብር የፈተና ዝግጅት ለባለሙያዎች የተደረገ ጥሪ

Photos from Alpha University College,College of Distance Studies's post 21/09/2022
21/09/2022
Photos from Alpha University College,College of Distance Studies's post 19/09/2022

አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመደበኛና በርቀት ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)

አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በድህረ ምረቃ 210 እንዲሁም በቅድመ-ምረቃ 1850 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።

የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዚደንት አቶ ዘሪሁን መስፍን፥ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያሏትን ሀብት በመጠቀም ወቅቱ የሚጠይቀውን ችግር የሚፈታላት የተማረ የሰው ኃይል ያስፈልጋታልና ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት በመጠቀም የአገራቸውን ችግር እንዲፈቱ አሳስበዋል።

"ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የተፈጥሮ ሀብቶች፣ በስራ ዕድሜ የሚገኝ የሠው ኃይል፣ አኩሪ ታሪክና ባህል ያላት ውብ ሀገር ናት፡፡ እነዚህን ገፀ በረከቶች ወደ ውጤት በመቀየር የሀገራችን ህዝቦች ካሉባቸው ዘርፈ ብዙ ችግሮች መታደግ ወቅቱ የሚጠይቀው የተማሩ ዜጎች የዕለት ተዕለት ተግባር እንደሚሆን ይጠበቃል በመሆኑም በቀጣይ እናንተ በዩኒቨርስቲ ኮሌጃችን በዛሬው ዕለት ትምህርታችሁን በሚገባ ተከታትላችሁ ያጠናቀቃችሁ የዕለቱ ተመራቂዎቻችን ያገኛችሁትን ዕውቀትና ክህሎት በምትሠማሩበት የስራ መስክ በአግባቡና
ኃላፊነት በተሞላበት ጭምር ለሀገራችሁና ለሕዝቦቿ እንደምታበረክቱ የፀና ዕምነት አለኝ" ብለዋል።

ቀጣይ ዘመናችሁ የፍቅር፣ የመከባበርና የአንድነት ጉዞ እንዲሆን በመመኘት በሄዳች ሁበት ሁሉ ዩኒቨርስቲ ኮሌጃችንን በአግባቡ በመወከል አምባሳደሮቻችን እንድትሆኑ ሲሉም አደራ አስተላልፈዋል።

የአልፋ ዩኒቨርስቲ የቦርድ አባል ዶክተር ብርሃኔ አስፋው፥ ለተመራቂ ተማሪዎች በባስተላለፉት መልዕክት የትምህርት ፍላጎታችሁን ለማሳካትና የሚፈለገው ርቀት ላይ ለመድረስ አሁንም አልረፈደም ሲሉ የትምህርት ተሞክሯቸውን አካፍለዋል።

በየጊዜው ራስን በማሳደግ ሁልጊዜ በማንበብ ለቀጣይ ከፍተኛ ትምህርት ተግታችሁ ተገኙ ሲሉ ለተመራቂ ተማሪዎች አሳስበዋል።

14/09/2022

Messages from Associate Vice Persident for College of Distance Studies

Photos from Alpha University College,College of Distance Studies's post 17/08/2022

Registration for 2015 E.C. is On !!!

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Addis Ababa
251