Ozone School Addis Ababa

Ozone School Addis Ababa Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ozone School Addis Ababa, School, Ayat zone 6, Addis Ababa.

ውድ ወላጆች  ትናንት ዓርብ 24/2016ዓ.ም በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ትምህርት ፅ/ቤት አመቻችነት በወረዳው የሚገኙ የግል እና የመንግስት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች በትምህርት ቤታችን...
04/11/2023

ውድ ወላጆች
ትናንት ዓርብ 24/2016ዓ.ም በለሚ ኩራ
ክ/ከተማ ወረዳ 14 ትምህርት ፅ/ቤት አመቻችነት በወረዳው የሚገኙ የግል እና የመንግስት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች በትምህርት ቤታችን በመገኝት የልምድ ልውውጥ ያደረጉ ሲሆን ይህም ሊሆን የቻለው ት/ቤታችን በወረዳው ከሚገኙ
ት/ቤቶች መካከል በሞዴልነት በመመረጡ መሆኑን እየገለፅን ሁሉንም የት/ቤት ማህበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ።
የት/ቤቱ አስተዳደር

ውድ ወላጆች: 👆ከላይ የምትመለከቱት ለሁሉም የክፍል    ደረጃ ለሚገኙ ተማሪዎች የተዘጋጀ    የስፖርት  ልብስ ነው።     ዋጋ: 1,900 ብር    የሚከፈልበት የባንክ ቁጥር :1566444...
10/10/2023

ውድ ወላጆች:
👆ከላይ የምትመለከቱት ለሁሉም የክፍል
ደረጃ ለሚገኙ ተማሪዎች የተዘጋጀ
የስፖርት ልብስ ነው።

ዋጋ: 1,900 ብር
የሚከፈልበት የባንክ ቁጥር :15664444
Bezawit Asrat Abyssinia
የሚገኝበት ቦታ: ለሃያት KG ተማሪዎች
በሃያት ግቢ ሲሆን
ለገደራ ሁለተኛ ደረጃ፣ለአንደኛ ደረጃ እና
ለKG ተማሪዎች ደግሞ ገደራ በሚገኘው
ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መሆኑን እየገለፅን
ከዛሬ ከመስከረም 29/2015 ዓ.ም
ጀምሮ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዞ
በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን
እናሳውቃለን።


የት/ቤቱ አስተዳደር

ለመላው የኦዞን ት/ቤት የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ።በዓሉም የደስታ ፣ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የመተባበር እና የጤና እንዲሆንላችሁ እንመኛለን...
27/09/2023

ለመላው የኦዞን ት/ቤት የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ።

በዓሉም የደስታ ፣ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የመተባበር እና የጤና እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡

+ እሰይ እልል በሉ
ተገኘ መስቀሉ +

መልካም የመስቀል በዓል!

ለመላው የኦዞን ት/ቤት የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።በዓሉም የደስታ ፣ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የመተባበር እና የጤና እንዲሆንላችሁ...
26/09/2023

ለመላው የኦዞን ት/ቤት የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

በዓሉም የደስታ ፣ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የመተባበር እና የጤና እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡

መልካም የመውሊድ በዓል!

ዒድ ሙባረክ!

22/09/2023

ውድ የተከበራችሁ ወላጆች :-

ከሰኞ መስከረም 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ
ትምህርት የሚሰጠው ሙሉቀን መሆኑን
እየገለፅን የተማሪዎች የደንብ ልብስ
(uniform ) ስለተዘጋጀ ሃያት የሚገኘው
ቅርንጫፍ በመሄድ መረከብ የምትችሉ
መሆኑን ት/ቤቱ ይገልፃል።

የት/ቤቱ አስተዳደር

17/09/2023
14/09/2023

ውድ ወላጆች እንኳን 2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ

* የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 07/2016ዓ.ም ሲሆን ከስኞ እስከ ዓርብ ትምህርት የሚስጠው ለግማሽ ቀን ይሆናል።

◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️

* የጀማሪ(Nursery) ፣ የ1ኛ ክፍል እንዲሁም
የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ትምህርት
የሚጀምረው መስከረም 14/2016ዓ.ም
ሲሆን ትምህርት የሚሰጠውም ሙሉቀን
ይሆናል ።

◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️

* የ2015ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኝ
ተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ
ስለመጣ የተሰጡ/ የወሰዳችሁትን
የመማሪያ መፅሃፍትን በመመለስ
ውጤታችሁን ከነገ መስከረም
04/2016ዓ.ም ጀምሮ መውስድ
ትችላላችሁ።

◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️◻️

* የ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን መታወቂያ
ካርድ ስለተዘጋጀ ልጆቻችሁ በሚማሩበት
ቅጥር ግቢ ከነገ ጀምሮ በመገኘት
እንደትወስዱ ፎቶግራፍ ያላመጣችሁ
ወላጆች ፎቶግራፍ ይዛችሁ እንድትመጡ
ትምህርት ቤቱ ያሳስባል።
የት/ቤቱ አስተዳደር

03/09/2023

ውድ የኦዞን ት/ቤት የ 2016 ዓ.ም ተማሪዎች እና ወላጆች:-

~ ት/ቤታችን የተማሪዎችን የ2016 ዓ.ም
መታወቂያ ካርድ እያዘጋጀ ይገኛል።
ስለዚህ ለነባር ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው
ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ እስከ ጰጉሜ 4፣
2015 ዓ.ም ገቢ እንድታደርጉ በትህትና
እና በማክበር እናሳስባለን።

የት/ቤቱ አስተዳደር

31/08/2023

ውድ የኦዞን ት/ቤት የ 2016 ዓ.ም የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ወላጆች:-
~ከሰኞ ነሐሴ 22ቀን፣2015 ዓ.ም ጀምሮ
የ 2016 ዓ.ም የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል
ተማሪዎች ምዝገባ ይጀምራል።

በመሆኑም
~ክፍያው ገቢ የሚሆነው በአቢሲኒያ የባንክ
ቁጥር 150548659 ይሆናል።
~ከክፍያ በኋላ ወላጆች ደረሰኝ ይዘው
ት/ቤት በመምጣት የምዝገባ ቅፅ መሙላት
ይኖርባቸዋል።
~የምዝገባ ቅፅ ለመሙላት:-
ሀ. ለነባር ተማሪዎች የተማሪዎች 2 ጉርድ
ፎቶግራፍ ፤
ለ. ለአዲስ ተማሪዎች
~የተማሪዎች 2 ጉርድ ፎቶግራፍ
~የእናት እና የአባት አንድ አንድ ጉርድ ፎቶ
~የልደትና የክትባት ሰርተፍኬት ኮፒ
~የእናት እና የአባት መታወቂያ ኮፒ
~ያለፈው አመት የትምህርት ዘመን
ሰርተፍኬት ኮፒ እና ከነበሩበት ትምህርት
ቤት መሸኛ ይዘው መምጣት
ይኖርባቸዋል።

የት/ቤቱ አስተዳደር

በ2015 ዓ.ም. አገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ወስደዉ ከፍተኛ ዉጤት ያሰመዘገቡ የ8ኛ ክፍል ብርቅዬ የኦዞን ት/ቤት ተማሪዎች::
01/08/2023

በ2015 ዓ.ም. አገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ወስደዉ ከፍተኛ ዉጤት ያሰመዘገቡ የ8ኛ ክፍል ብርቅዬ የኦዞን ት/ቤት ተማሪዎች::

Address

Ayat Zone 6
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 12:00

Telephone

+251911364957

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ozone School Addis Ababa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category