25/12/2025
የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ-ክርስቲያን በትላንትናው ዕለት ታኅሳስ 15/2018 ዓም በቀጣና ሁለት ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤ/ክን ባደረገው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ቤተ-ዕምነቱን የሚመሩትን ፕሬዚዳንቶች መርጦአል። ጠቅላላ ጉባዔው መጋቢ ላኮ በዳሶን በዋና ፕሬዚዳንትነት እንዲሁም መጋቢ ለወየሁ ስንሻውን በምክትል ፕሬዚዳንትነት መርጦ በመሾም ጸልዮላቸዋል። የኢትዮጲያ ሙሉ ወንጌል ስነ መለኮት ሴሚናሪየም ለቤተ-ዕምነት መሪዎቻችን መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እየተመኘ በቀጣዩ ዓመታት አብሮ ለመሥራት ከጎናችሁ የሚቆም መሆኑን በታላቅ ደስታ ይገልጻል።
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ።
30/04/2025
Announcement for All Online Students
Pastor Abel, the coordinator of online programs and fees, has traveled to the United States. Therefore, the Seminary has appointed Selemawit Abebe and Surafel to facilitate all online programs and handle fee-related matters.
Please contact them via phone for any assistance:
• Selemawit Abebe: +251 910 486 016
• Surafel: +251 984 855 187
Thank you for your cooperation.
Azariya Shumi
Vice President Academic Dean
07/04/2025
!
👉ለመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ-ግብር
የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተናን የወሰደና/ች ከ 2.00 በላይ ነጥብ ያለው/ያላት
እንዲሁም በማንኛውም ዘርፍ ዲፕሎማ ያለው/ያላት
👉ከሚያመልክበት አጥቢያ ቤ/ክን በማኅተብ የጸደቀ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የምትችል
የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የምትችል
👉ለምዝገባና አጠቃላይ መረጃ
ከመገናኛ ወደ ኮተቤ ሜትሮፖሊቲያን ዪኒቨርሲቲ በሚወስደው መንገድ ኮተቤ ብረታ ብረት አጠገብ በሚገኘው ዋና ካምፓስ አስፈላጊ ማስረጃዎችን በመያዝ ፊት ለፊት በመቅረብ መመዝገብ ይቻላል፡፡
Website | Youtube | Tiktok| Facebook |Telegram |Instagram | Threads | Linkedin | Twitter |Pinterest | Whatsapp | Imo