26/06/2016
ወ/ሮ ብዙዬ ትባላለች ወደ ዳግም ውልደት ዓለም ዓቀፍ የወንጌል ቤተክርስቲያን ከመጣች በኋላ ፍፁም ነፃ ወጥታ በማገገሚያ ውስጥ እድሜዋ በመግፋቱ ምክንያት በአሁን ሰዓት በእረፍትላይ ትገኛለች እስከ አሁን ቤተሰብ ያልተገኘላት ሲሆን የሚያውቃት ካለ ወደ ማዕከሉ በቂ ማስረጃ በማቅረብ መረከብ የሚችል መሆኑን እናስታውቃለን ፡፡
Karalo
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when BORN AGAIN international evangelical church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to BORN AGAIN international evangelical church: