ወ/ሮ ብዙዬ ትባላለች ወደ ዳግም ውልደት ዓለም ዓቀፍ የወንጌል ቤተክርስቲያን ከመጣች በኋላ ፍፁም ነፃ ወጥታ በማገገሚያ ውስጥ እድሜዋ በመግፋቱ ምክንያት በአሁን ሰዓት በእረፍትላይ ትገኛለች እስከ አሁን ቤተሰብ ያልተገኘላት ሲሆን የሚያውቃት ካለ ወደ ማዕከሉ በቂ ማስረጃ በማቅረብ መረከብ የሚችል መሆኑን እናስታውቃለን ፡፡
BORN AGAIN international evangelical church
http://www.dagemweldet.comhttp://www.dagemweldet.com
በየመንገድ ዳር የወደቁትን የአእምሮ ህሙማን በማንሳት የምታገለግል ሲሆን በዚሁ አገልግሎት ቤተሰብ ያልተገኘላቸውን ቤተሰብ ለማፈላለግ
በየመንገድ ዳር የወደቁትን የአእምሮ ህሙማንን ጥቆማ ለማግኘት ይረዳን ዘንድ
የበጎ ፈቃድ አገልጋዮችን ለመጋበዝ
ወንጌል ላልደረሰው ትውልድ በወንጌል ለመድረስ
የአእምሮ ህሙማንን እንዴት ማገልገል እንዳለብን ግንዛቤ ለማስጨበጥ
በየመንገድ ዳር የወደቁትን የአእምሮ ህሙማን በማንሳት የምታገለግል ሲሆን በዚሁ አገልግሎት ቤተሰብ ያልተገኘላቸውን ቤተሰብ ለማፈላለግ
በየመንገድ ዳር የወደቁትን የአእምሮ ህሙማንን ጥቆማ ለማግኘት ይረዳን ዘንድ
የበጎ ፈቃድ አገልጋዮችን ለመጋበዝ
ወንጌል ላልደረሰው ትውልድ በወንጌል ለመድረስ
የአእምሮ ህሙማንን እንዴት ማገልገል እንዳለብን ግንዛቤ ለማስጨበጥ
ወ/ሮ ትብለፅ ፈረደ ትባላለች ወደ ዳግም ውልደት ዓለም ዓቀፍ የወንጌል ቤተክርስቲያን ግንቦት 2007 ዓ.ም ከመጣች በኋላ ፍፁም ነፃ ወጥታ በአሁኑ ሰዓት በማገገሚያ ውስጥ አምራች በመሆን ስትገኝ እስከ አሁን ቤተሰብ ያልተገኘላት ሲሆን የሚያውቃት ካለ ወደ ማዕከሉ በቂ ማስረጃ በማቅረብ መረከብ የሚችል መሆኑን እናስታውቃለን ፡፡
26/06/2016
10/06/2016
geta malekam new
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Contact the school
Website
Address
Karalo
Addis Ababa