Eshete Desstaw
ለእናንተ ለቤተሰቦቼ ና ለሀገር የሚጠቅሙ ሀሳቦችን የማቀርብላቹሁ ይሆናል።
ከታች ለመጥቀስ እንደ ሞከርኩት ይህ የታሪክ መጽሐፍ እያነበብኩ ሳላ በማላቀው ስሜት ተናጥኩ አይኖቼ እንባን አዘሉ፣ለመፍሰስ ከዳር ዳር ተራወጡ።ለመጨበጥ ስሞክር አመለጡኝ ና ወደ ውጭ ፈሰሱ።በጣም ሰለረበሸኝ ደጋግሜም አነበብኩት።ከእኔ ስሜት አልፈቀ ለናንተ እዳጋራቹሁ አዘዘኝ።እናም እሺ አልኩ ላጋራቹሁ! እናም በዚህ ሰዓት ከፊዳሊዝም በባሰ ገበሬው ተገደለ፥ተወጋ፥ተራበ፥ተጠማ፥ተረገጠ ከረመኔዎች ነብሴን አዳንኩ ሲል በህግ አስከባሪ ባዬች፥ተሰደደ ማረፍያም አጣ።ይህን ሳይ ና ስሰማ እንዴት አላባ? አብዛኖቻችን የዚህ ገፈት ተካፋይ ሰለሆናቹሁ ፃፉልኝ?
ዐጤ ምኒልክ ና ኢትዮጵያ፤ 1953፤ገብረ ህይወት ባይከዳኝ እንፃፈው፤ገጽ 12
ገብረ ህይወት ባይከዳኝ በ18ኛው ክ.ዘ የነበረውን የኢትዮጵያ አርሶ አደር ሁኔታ ሲገልጹ፦"መሬትን ቆፍሮ ለመብላት የሚሻ ሰው ባገራችን መከራው ብዙ ነው።ገና ማረሻው መሬት ሳይተክል ግብር አምጣ የሚለው ሹም ይመጣል።ሲደክም ውሎም ወደ ቤቱ ሲመለስ ሙስቱን ወታደሮች ጋግሪ፣ወጥ ስሪ እያሉ ሲያዳፏት ያገኛታል።ገዥዎቹም ባዘዙት ቁጥር የቤቱን ጉዳይ ጥሎ ቤታቸውን እንደ ባሪያ ደሞዝ አልባ ሲሰራ ይውላል። በየዓመቱም የሚከፍለውን ዕዳ አያውቀውምና ስጋት አይለየውም"ብለዋል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Address
Addis Ababa
Addis Ababa