Fana Education

Fana Education

Share

ውድ ተማሪዎች እንዴት ናችሁ። ጠቃሚ መረጃዎችን ለተማሪዎች ስ

03/12/2022

የ 12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት እስከ ታህሳስ 25 ድረስ ይፋ ይደረጋል።

የ 2014 የ 12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ከ 2ተኛው ዙር ተፈታኞች ውጤት ጋር በአንድ ላይ ይለቀቃል።

የ 2ኛ ዙር ፈተና ከ ታህሳስ 11-14 ይሰጣል። የ 2ኛ ዙር ፈተና እርማት አንድ ሳምንት ባልሞለ ውስጥ ታርሞ ተማሪዎች ውጤታቸውን ያውቃሉ።

በአጠቃላይ የ 2014 የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከጥር ወር ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲ እንዲገቡ ይደረጋል።

አዲስ ነገር ካለ እናሳውቃለን።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

t.me/Fana_Education
t.me/Fana_Education

25/10/2022

ቀድሞ የሚጠጣው ማነው? For Genius

23/10/2022

ብሩህ አእምሮ ያላችሁ መልሱ

18/07/2022

02/05/2022

⏰አንድ እንሁን

28/02/2022

የህንዱ 10 ክፍል ተማሪ

ራምሽ ቻንድራ ስዋይን የተባለዉ የ66 አመቱ ሰዉ በምስራቃዊ ህንድ ኦዲሻ ነዋሪ ሲሆን እንደ ስኬታማ ዶክተር እና የህንድ የጤና ሚኒስቴር ባለስልጣን በማስመሰል በርካታ ሴቶችን በማታለል ትዳር መስርቷል

እስከ 10ኛ ክፍል ብቻ ትምህርቱን የቀጠለሰዉ ስዋይን ተጎጂዎቹን ለማሳመን የሀሰት መታወቂያና ሰነዶችን በመጠቀም እምነት ሲያሳድሩበት ገንዘባቸዉን መዉሰድ ይጀምራል፡የሚገርመው፣ ባለፉት አስርት ዓመታት ያገባቸው አብዛኞቹ ሴቶች ዶክተሮች፣ ሂሳብ ባለሙያዎችን ጨምሮ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ጠበቆች ድረስ በጣም የተማሩ ናቸው።

ስዌዋይን በ1982 ለመጀመሪያ ጊዜ ጋብቻ በመፈጸም ሁለት ወንዶች እና አንዲት ሴት ልጅ ወልዷል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ወደ 90 የሚጠጉ ሌሎች ሴቶችን እንዳታለላቸው ይታመናል፣ ምንም እንኳን ከመካከላቸው ጥቂቶቹ በህብረተሰቡ ዘንድ ያለውን መገለል በመፍራት በይፋ የምርመራ አካል ለመሆን አልደፈሩም፡፡

ሆኖም ፖሊስ እንዳስታወቀዉ ቢያንስ 27 ሴቶች ከስዋይን ጋር ጋብቻ እንደመሰረቱ የሚያሳይ ማስረጃዎችን ያሰባሰበ ሲሆን 14ቱ እስካሁን ክስ መስርተዋል።ራምሽ ቻንድራ ስዋይን በጤና እና ቤተሰብ ደህንነት ሚኒስቴር ስር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ መሾሙን በመናገር ከበርካታ ሚስቶቹ ጋር ሲያሳልፍ ጥርጣሬ ዉስጥ እንዳይገቡ የእረፍት ማመልከቻ መከልከሉን የሚያሳይ ማስረጃ ያቀርብላቸዋል፡፡

በይፋዊው ምርመራ ስዋይን በአንድ ጊዜ ምን ያህል ሚስቶች እንደነበሩት እና ስንት ጊዜ በተከታታይ ጋብቻ እንደፈጸመ የህንድ ፌደራል ፖሊስ እየመረመረ ይገኛል፡፡

11/10/2021

Amazing 😱

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Address


Addis Ababa