Barsiisoonni sagalee waliif haatanuu

Barsiisoonni sagalee waliif haatanuu

Share

Rakkoo dhufaa jiruuf barsiisaan sagalee waliif haatanuu

Photos from Teachers Network's post 30/04/2022
09/08/2021

" #መምህራን ሳይወያዩ ደመወዛቸው ቢቆረጥ ለሚመጣው ችግር ተጠያቂ አይደለንም። "

Teachers Network 🖍 አመክንዮ ያላቸው የተናጠል የመምህራን ድምፆችን ብቻ ሳይሆን በማህበርም ደረጃ ደብዳቤዎች ይደርሷታል።

መምህራን ሳይወያዩ ደመወዛቸው ቢቆረጥ ተጠያቂ አይደለንም ማለት ⁉ #መምህራን በደመወዛቸዉ የማዘዝ መብታቸው ሊከበር ይገባል የሚል መሆኑን ተረድቶ መፍትሔ መፈለግ ይገባል።

የመምህራን ማህበር ስራው መምህራንን መወከል ነው። መምህራን ይወያዩ ማለት ወሳኝነት ያለው ጥያቄ ነው።

ነገሮችን በማድበስበስ ማለፍ ችግሮችን ከማዉሰብሰብ ያለፈ ፋይዳ የለዉም።

ደብዳቤውን አንብባችሁ ለሌሎች #አጋሩት

06/07/2021

Barnoonni gannaa University Adooleessa 15/2013 irraa eegalamee akka waamu ifa ta'e........

......ministeerri Barnootaa sababa covid 19 irraan kan ka'e qabiyyeen Barnootaa hin dhumu jedhee waan tilmaameef University kamiyyuu Adoolessa 15 irraa eegalee akka waamuu qabu beeksise.....!.


Share godhaa waliin gahaa....sammuu Baay'een dhimma kanaan burjaaja'aa jira,,,,

01/02/2021

!

የኢትዮጵያ መምህራን ስራ የማቆም አድማ ሊያደርጉ ነው።

~ ሀገርና ህዝብን አጣብቂኝ ዉስጥ ላለመክተት በሚል በርካታ አስተዛዛቢ ነገሮችን የታገሱት የኢትዮጵያ መምህራን ስራ ሊያቆሙ ነው።

በቅርቡ መንግሥት አፋጣኝ ምላሽ ይሰጣል ተብሎ እየተጠበቀ ሲሆን ይህ ካልሆነ ከየከቲት ጀምሮ የትምህርት ተቋማት እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ እንደሚቋረጥ ይጠበቃል።

#መምህራን ከመንግሥት እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች አጀንዳ የወጡ ሙያዊ ጥያቄዎች እየጠየቁ ሲሆን ጥያቄያቸውን ለፖለቲካ ትርፍ መጠቀም አይፈቀድም ብለዋል።

የመምህራን ማህበራት ከመምህራን ጎን መሆናቸውን የሚያሳዩት የመጨረሻው ጊዜ ይሆናል።

ቀኑንና ዝርዝር ሁኔታውን ይዘን እንመለሳለን።

"ነፃነት በነፃ አይገኝም !" የሚል ጥሪ ለመምህራን ቀርቧል።

#ሼር

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Addis Ababa