11/11/2023
በነጌው ዕላት በሚደራገው ህዝበዊ ዉይይት የደረሰበትን የልማት ኮሞቴዎች በማዘጋጃ ቤት ገመገሙ።
በስልጤ ዞን ምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወራዳ በቡጫ ከታማ በህብረታ ሰብ ተሳትፎ የተሰባሰበን ገቢ እና በህብረተ ሰብ ተሰትፎ የተሰሩ ስራዎችን አሁን የተደራሰበትን ለከታማው እስከ ማስፋፊያ ለላው ህዝብ ግልፃኝነት ላመፍጠር ነጌ ኡሁድ ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ ቡጫ ከታማ ላይ ታላቅ የውይይት መድራክ ላመፍጠር ዝግጅት ታደርጎዎል።
የቡጫ ከታማ ማዘጋጃ ክልል ውስጥ የላቹ በሙሉ ነጌ እንዲሰተፉ ኮሞቴዎች ጥሪ አቅርቦዋሉ።
25/09/2023
ቡጫ ማዛጋጀ ቤት በከታማ ማስፋፋት ዙሪ በያ ብሎኩ ውይይት እየዳራገ ይገኛል።
በስልጤ ዞን ምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወራዳ ቡጫ ማዛጋጃ ቤት ዛሬ ቀን 14/01/16 ዓ ም በያ መንደርና ብሎክ ሰፊ ውይይት እየተደራገ ይገኛል።
በዚም ዛሬ ሰኞ በከታማ ማስፈፊያ ውስጥ አብሪም መንደር ለይ በማንገድ ከፈታ ስራ ለይ ሰፊ ውይይት ተዳጎዎል። ውይይቱንም የመሩት የቡጫ ማዛጋጀ ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ሳዲቅ ደሪ ስሆኑ እንደነሱትም አንድ ከታማ እድገት ልየመጣ ምችላው ሁሉም በገራ ተነቦነ ታቀራርቦ ሲሳራ ነው ቡጫ ወዳ እድገት የላች ከታማ ስለሆነች እሄን አጠነክራን መስቀጠል የስፈልገል።
አቶ ሳዲቅ ደሪ ቀጥሎም አብሪም መንዳር መንገድ ላመክፈት እየተዳራገ የላው እንቅስቀሴ አበራተችነ ተጠናክሮ ልቀጥል ይገባል።በሌለውም ልማት ስራዎች ህዝብን እየሰታፍና በርከታ የህዝበችን ጥያቄ ለመማላስ አቅደን እየሰራን እንገኛልን።ምንም ኡንካን ማዛጋጀ ቤቱ በርከታ የሰው ሃይል ምየስፈልገው ቢሆንም አሁንም በላው አቅሙ አማጦ ለመጣቃም እየሰራ መሆኑን ስራ አስኪያጁ ገልፆወል።
በማጨራሻም ቡጫ ከታማ በገጠርም በከታመም የላው በላ ሀብቶቾ በፈላጉት ኢንቬስትመንት ለመስታነገድ በሩን ክፍት አድርጎዎል ብሎዎል። ቡጫ ማዛጋጀ ቤት።
03/12/2022
እንኳን ደስ አለችሁ/አለን።
የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ከታማ ልማትና ኮንስትራክሽን ፅ/ቤት የ2014 ዓ.ም የስራ አፈፃፃምን ሪፖርትና በቀጣይ በ2015 ዓ.ም ዕቅድ ለይ በዳራገው ጉባዔ የቡጫ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት ከሉት ሶስት ማዘጋጃዎች 1ኛ በማውጣት የሰርተክፍት ተሻለሚ ሆኖዋል።