Architecture & Civil Engineering - AASTU

Architecture & Civil Engineering - AASTU

Share

This is the page of College of Architecture & Civil Engineering in Addis Ababa Science & Technology University. Thank you!

Fill free to share your experience in science & technology without affecting the personality, peace and security of the community.

Photos from Architecture & Civil Engineering - AASTU's post 01/07/2022

Congratulations once again and everything is ready!

01/07/2022

ቀን 24/10/2014 ዓ.ም
ለመላው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በሙሉ
ጉዳዩ፡ ጥቆማ መስጠትን ይመለከታል
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ለምርቃታችሁ ዋዜማ እንኳን አደረሳችሁ እያለ አዲሱ የምረቃ አዳራሽ የእናንተን ብርቅዬ የዘንድሮ ተመራቂዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት በተለየ መልኩ ለማስተናግድ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን በታላቅ ደስታ ለማብሰበር እንወዳለን፡፡
ዛሬ ማለትም በ24/10/2014 ዓ.ም ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ጀምሮ ሁሉም የ2014 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በአዲሱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በመገኘት መግቢያና መውጪያ በሮችን መመልከት እንዲሁም የምረቃ ስነ-ስርዓቱን አስመልክቶ ቅድመ-ልምምድ ማድረግ ስለሚጠበቅባችሁ በተጠቀሰው ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም በዛሬው እለት ዩኒቨርሲቲውን አስመልክቶ በኢቲቪ ዜና ቻናል ከምሽቱ 2፡00 ዜና በኋላ ዘጋቢ ፊልም ስለሚተላለፍ ሁሉም አካል እንዲከታተለው የጥቆማ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን፡፡
ህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

01/07/2022

ቀን 24/10/2014 ዓ.ም
ለመላው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች, ለተመራቂ ተማሪዎች ቤተሰቦችና ወዳጆች፣ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እና ለኢትዮጵያውያን በሙሉ
ጉዳዩ፡ የቀጥታ ስርጭት ጥቆማ መስጠትን ይመለከታል
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተመራቂ ተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዜና ቻናል አማካይነት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍ መሆኑን በታላቅ አክብሮት ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው ፌስቡክ እና ዩቲዩብ ቻናልም በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለመከታተል ያመቻችሁ ዘንድ የፌስቡክ እና ዩቲዩብ ቻናላችንን ከታች የተቀመጡትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
https://www.facebook.com/aastu.edu.et
https://www.youtube.com/channel/UCUpgXuqDCiLfgLPK_FxS-6g
ህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

01/07/2022

እንኳን አደረሳችሁ!

21/06/2022

ተመራቂዎቻችን እንኳን ለዚህ አደስስረሳችሁ፤ መልካም እድል።
===
የስነ ህንፃ ትምህርት ክፍል የመመረቂያ ሥራ ግምገማ

Photos from Architecture & Civil Engineering - AASTU's post 14/06/2022

Dear our prospective graduates,
====
We wish you a fruitful final exam and graduation. Your and all yours investment on you persona is going to be lucrative.
====
Fifth year civil engineering students at their final exam

09/05/2022

"GERD makes Abay water flowing in peace. Anyone who tries to disturb the peaceful flow, we with our historical defense culture is stand by behind"
Nardos Amare, 3rd year Architecture student presenting her vertue to freshman students.

09/05/2022
Photos from Architecture & Civil Engineering - AASTU's post 26/10/2021
28/12/2020

Welcome

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Addis Ababa
AASTU

Opening Hours

Monday 02:00 - 17:00
Tuesday 02:00 - 17:00
Wednesday 02:00 - 17:00
Thursday 02:00 - 17:00
Friday 02:00 - 17:00