30/05/2024
ይህ ከታች የምትመለከቱት አቶ ተስፋዬ አበበ ይባላል ቀድሞ የጭነት ማመላለሻ ድርጅት(ጭማድ)በከባድ መኪና አሽከርካሪነት ከሀሰብ ወደብ በመመላለስ ሲያሽከረክር የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የት እንዳለ ለጠቆመኝ ወረታውን እከፍላለሁ፡፡ስልክ 0911032661 ፈላጊው ምንያህል ተስፋዬ፡፡
ለገዛ ልጁ ያልሳሳለት፣ ነገር ግን ለሁላችንም አሳልፎ የሰጠው እርሱ፣ ሁሉንስ ነገር ከእርሱ ጋር እንደ ምን በልግስና አይሰጠን?
ሮሜ 8:32
30/05/2024
ይህ ከታች የምትመለከቱት አቶ ተስፋዬ አበበ ይባላል ቀድሞ የጭነት ማመላለሻ ድርጅት(ጭማድ)በከባድ መኪና አሽከርካሪነት ከሀሰብ ወደብ በመመላለስ ሲያሽከረክር የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የት እንዳለ ለጠቆመኝ ወረታውን እከፍላለሁ፡፡ስልክ 0911032661 ፈላጊው ምንያህል ተስፋዬ፡፡
I have reached 100 followers! Thank you for your continued support. I could not have done it without each of you. 🙏🤗🎉
መዝሙረ ዳዊት 91 2 እግዚአብሔርን። አንተ መታመኛዬ ነህ እለዋለሁ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 8 10 ኢየሱስም ቀና ብሎ ከሴቲቱ በቀር ማንንም ባላየ ጊዜ። አንቺ ሴት፥ እነዚያ ከሳሾችሽ ወዴት አሉ? የፈረደብሽ የለምን? አላት።
የዮሐንስ ወንጌል 3 :20 ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤
ወደ ቆላስይስ ሰዎች
3 :5 እንግዲህ በምድር ያሉቱን ብልቶቻችሁን ግደሉ፥ እነዚህም ዝሙትና ርኵሰት ፍትወትም ክፉ ምኞትም ጣኦትንም ማምለክ የሆነ መጎምጀት ነው።
6 በእነዚህም ጠንቅ የእግዚአብሔር ቍጣ በማይታዘዙ ልጆች ላይ ይመጣል።
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4 :17 እንግዲህ አሕዛብ ደግሞ በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳትመላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ እመሰክራለሁ።
ኢዮብ 28 :28 ሰውንም። እነሆ፥ እግዚአብሔርን መፍራት ጥበብ ነው፤ ከኃጢአትም መራቅ ማስተዋል ነው አለው።
መዝ 3 :4 በቃሌ ወደ እግዚአብሔር እጮሃለሁ ከተቀደሰ ተራራውም ይሰማኛል።
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 18 በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባትና አምላክ ይባረክ፤ እርሱ ከታላቅ ምሕረቱ የተነሣ በኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሣት ምክንያት ለሕያው ተስፋ በሚሆን አዲስ ልደት፣ እንዲሁም በሰማይ ለማይጠፋ፣ ለማይበላሽና ለማይለወጥ ርስት እንደ ገና ወለደን።
1 ጴጥሮስ 1:3-4