15/04/2024
Deeggarsa M/B High School Adaabbaa
Established in 1938
15/04/2024
በኢትዮጵያ 56 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች ምንም አይነት ቃላት ማንበብ እንደማይችሉ አንድ ጥናት አመላከተ
የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ አደረጉት ባለዉ ዓመታዊ ጥናቱ ላይ እንደገለፀው በኢትዮጵያ 56 በመቶ የሚሆኑ የ 2ኛ እና የ 3ኛ ክፍል ተማሪዎች ምንም አይነት ቃላት ማንበብ እንደማይችሉ አረጋግጫለሁ ብሏል።
የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሲያከናዉን የቆየዉን ጥናት ይፋ አድርጓል ። በዚህም ከትግራይ ክልል በስተቀር በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚገኙ 401 ትምህርት ቤቶች እና በ 16 ሺህ ተማሪዎች ላይ በተደረገ ጥናት ዉጤቱ መገኘቱን አስታዉቀዋል።
ይህ ቁጥር ከባለፉት አመታት ጋር ሲነፃፀር በመጠኑ መሻሻል አሳይታል የተባለ ሲሆን ከሁለት አመት በፊት የተደረገው ጥናት ምንም ማንበብ የማይችሉት 63 በመቶዎች እንደነበሩ ጥናቱ አመላክቷል።
(ካፒታል)
23/12/2023
As geenne. Phase jalqabaa poject balbala Mooraa Mana Barumsa keennaa kana fakkaata. Raawwii hojii haga ammaa jiruu fi hojii balbala jidduu (Metal work) irratti marii goonee itti deemna.
This is the 1st phase (Structural work) of our school gate . We almost left with the last phase the metal work .We will evaluate the general report of 1st phase work and strive for the rest job in the coming days.
16/12/2023
Jibriil Abbaa garoo (Moggoon koo) Shaashamannee irraa Qarshii #3000 mana Barumsaa keennaaf gumaacheera.
Jibril abbaa garoo from shaashamane donate for our school support. Thank you brother we value and appreciate your donation.
12/12/2023
DEEGGARSA MANA BARUUMSA SADARKAA 2ffaa Obbo qarshii 2000 arjoomani jiru Galatoomaa jennan
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Contact the school
Telephone
Website
Address
Adaba
23/12/2023