Gunchire Higher education

Gunchire Higher education Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Gunchire Higher education, Education, gunchire, Gunchire.

በ2012ዓ.ም ሳይሰጥ የቀረውን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከቀን 29/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ በሀገር አቅፍ ደረጃ ስለሚሰጥ ሁሉም ተማሪዎች እንዲሁም የተማሪ ወላጆች ፈተናው በሰላማዊ ...
05/03/2021

በ2012ዓ.ም ሳይሰጥ የቀረውን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከቀን 29/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ በሀገር አቅፍ ደረጃ ስለሚሰጥ ሁሉም ተማሪዎች እንዲሁም የተማሪ ወላጆች ፈተናው በሰላማዊ መንገድ ተጠናቆ ተማሪዎቻችን ወደ ናፈቁት ዩንቨርስቲ እስኪገቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲደረግላቸው በአክብሮት እንጠይቃለን። ፈተናው ተጀምሮ እስከ ሚያልቅ ተማሪዎች የወላጅ ድጋፍ እንዳይለያቸው ት/ቤቱን አደራ ይላል

29/09/2020
27/08/2020

አስቸኳይ ማስታወቀያ የጉንችሬ የጉንችሬ መሰናዶና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የጉንችሬ መሰናዶና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት.የጉንችሬ መሰናዶና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት. መ/ራን በሙሉ የ2013 ት/ት ስለሚጀመር ሁሉም መ/ራን እስከ ነሀሴ 25 /12/12 ድረስ ገብታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ ት/ቤቱ ያሳስባል። በማይገኙ መ/ራን ላይ የከተማው ት/ት ዩኒት አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል

የት/ት ሚንስተር እንደአሳወቀው በሁሉም ት/ቤቶች ምዝገባ ከነሀሴ 20 ጀምሮ መከናወን እንዳለበት አሳውቀዋል በዚህም ምክንያት የጉንችሬ መሰናዶ ተማሪዎች በሙሉ የምዝገባ ፕሮግራም የሚጀምረው ነ...
25/08/2020

የት/ት ሚንስተር እንደአሳወቀው በሁሉም ት/ቤቶች ምዝገባ ከነሀሴ 20 ጀምሮ መከናወን እንዳለበት አሳውቀዋል በዚህም ምክንያት የጉንችሬ መሰናዶ ተማሪዎች በሙሉ የምዝገባ ፕሮግራም የሚጀምረው ነሀሴ 25/12/2012 መሆኑን አውቃችሁ ሁሉም ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጋችሁ ወደ ግቢ እንድትመጡ ት/ቤቱ ያሳስባል

ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት ወደ ተግባር በመቀየር ለአካባቢው ማህብረስብ ችግር ፈቺ የሆኑ ስራዎችን ማበርከት ሲችሉ የተያዘለትን የትምህርት አላማ ግቡ መታ ማለት ነው። ተማሪ አብድልሰላም አ...
16/06/2020

ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት ወደ ተግባር በመቀየር ለአካባቢው ማህብረስብ ችግር ፈቺ የሆኑ ስራዎችን ማበርከት ሲችሉ የተያዘለትን የትምህርት አላማ ግቡ መታ ማለት ነው። ተማሪ አብድልሰላም አህመድ የ9ኛ ክፍል ጎበዝ ተማሪ ሲሆን ኮረና ለመከላከል ከእጅ ንክክኪ የሆነ የእጅ መታጠበያ በመስራት ለማህበርሰቡ አበረከተ

2012 grade 12 model examination
25/05/2020

2012 grade 12 model examination

Address

Gunchire
Gunchire
GT

Telephone

+251113320066

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gunchire Higher education posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category