20/10/2025
የ2018 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል::
በ2017ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ወደ ግል ተቋማት መግቢያ ውጤት ስትጠባበቁ ለነበራችሁ፣እነሆ መልካም ዜና ይዘናል፡፡
የ2018 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት ጉዛራ ኮሌጅ እውቅና ባገኘባቸው የትምህርት መስኮች ማለትም፡-በ
-Accounting and finance
-Web development and database administration
-Management
-Nursing
-Pharmacy ትምህርት መስኮች
ዝግጅታችንን አጠናቀን በምዝገባ ላይ ነን፡ይምጡ ይመዝገቡ ፡፡
ለበለጠ መረጃ በ 058-211-25-56 ይደውሉ::