20/06/2025
በመጪው ዓመት 276 አዳዲስ የግል የትምህርት ተቋማት ሥራ እንደሚጀምሩ ተገለጸ
: በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 የትምህርት ዘመን አዳዲስ 276 የግል የትምህርት ተቋማት ሥራ እንደሚጀምሩ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ኢዘዲን ሙስባህ፣ በየዓመቱ አዳዲስ የትምህርት ተቋማት እንደሚከፈቱ ገልጸዋል። በመጪው ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ኮሌጆችን ጨምሮ አጫጭር ሥልጠና የሚሰጡ 276 የግል የትምህርት ተቀማት ሥራ ይጀምራሉ ብለዋል፡፡
የትምህርት ተቋማቱ በትምህርት መርጃ መሣሪያዎችና ግብዓቶች፣ በመምህራንና በአስተዳደር አደረጃጀቶች ውጤቶች የግምገማ መሥፈርቶችን ካሟሉ የአዲስ ትምህርት ተቋምነት ዕውቅና እንደሚያገኙ ገልጸዋል።
በዚህም ውጤት በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ መርሐ ግብር ምዝገባ እንዲያደርጉ እንደሚፈቀድላቸው ዋና ሥራ አስኪያጁ አክለዋል።
ከመሥፈርቱ በታች የሆኑ የትምህርት...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/142392/
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ https://bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ https://bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
24/05/2025
29/12/2024
21/08/2024