10/08/2026
ውድ የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች በሙሉ፤
የልጆቻችን ነገ የሚያምረው ዛሬ በምናስጨብጠው ጥሩ ትምህርትና መልካም ሥነ-ምግባር ነው። ጽዮን አካዳሚ ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጅቱን በሙሉ አጠናቆ ተማሪዎችን በመመዝገብ ላይ ይገኛል!
📚 የምንሰጣቸው የክፍል ደረጃዎች
ከኬጂ1 እስከ ኬጂ 3 (KG1-KG3)እና
ከ1ኛ ክፍል እስከ 4ኛ ክፍል (Grade 1-Grade 4)
ሙሉ በሙሉ ትምህርት የምንሰጥ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።
📍 የምዝገባ ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት
1. የምዝገባ ቦታ፦ ብርሃን ባንክ (ኢሜት ጎጎ ሆቴል)
2. የምዝገባ ቀናት፦ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ
3. የምዝገባ ሰዓት፦
*. ጠዋት፦ ከ 3:00 እስከ 6:00 ሰዓት
*. ከሰዓት፦ ከ 8:00 እስከ 11:00 ሰዓት
💳 የትምህርት ቤት ክፍያ መረጃ
የትምህርት ቤት ክፍያ ላይ ከብርሃን ባንክ በተጨማሪ በአማራ ባንክ የግል አካዉንት ያላችሁ ክፍያዉን አስገብታችሁ በአካል እየቀረባችሁ ደረሠኝ በመያዝ ወይም ቴክስቱን በማሳየት ማስመዝገብ የምትችሉ መሆኑን በደስታ እንገልፃለን ገቢ ማድረግ የምትፈልጉ ወላጆች በሚከተለው የሒሳብ ቁጥር መክፈል ትችላላችሁ፦
አማራ ባንክ፦ 9900051998514 ፅዮን አካዳሚ
⚠️ ከወላጆች የሚጠበቁ አስፈላጊ ነጥቦች
1. አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎችን ( ከሌላ ትምህርት ቤት የሚመጡ ተማሪዎች ) የቀድሞ EMIS ቁጥር (ID No) ካላቸዉ ይዘው እንዲመጡ እናሳስባለን (ነባር ተማሪዎችን አይመለከትም)።
ማሳሰቢያ፦ የቦታ ብዛት ውስን በመሆኑ ቀድመው በመመዝገብ የልጅዎን ቦታ ያረጋግጡ!
📞 ለማንኛውም ጥያቄ በስልክ ቁጥራችን ይደውሉልን፦
0918729812
0928450768
ለተሻለ ትምህርት እንተጋለን!