27/10/2020
ሰልጣኝ ደኑ ኮርማ: በቡታጅራ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ ICT የስልጠና ክፍል በደረጃ 4 ተመርቃ በቡኢ ከተማ ፍርድ ቤት ስታገለግል ቆይታ ባደረባት ህመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች....! ስለሁሉም እግዚአብሔር አዋቂ ነው .....! የቡታጅራ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ማህበረሰብ ነብስሽን በአፀደ-ገነቱ እንዲያሳርፍ እየተመኘን ለቤተሰብ፣ ወዳጅ ዘመድና ጓደኞቿ መፅናናትን እንመኛለን....!