Ghion secondary and preparatory school community

Ghion secondary and preparatory school community ይህ ፔጅ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ ተማሪወች አስተማሪወች እንዲሁም አጠቃላይ የአካባቢዉ ማህበረሰብ ሲሆን መረጃወችን የምንለዋወጥበትና የምንረዳዳበት ገፅ ነው::

16/06/2025

"እኔ ወዳንተ ለመቅረብ ብሞክር ባልንጀራዬ በብዙ እራቀና በእርሱ ዘንድ ሰውነቴ ዋጋ አጣ"

"ተኩላዎች መካከል የምኖር በግ ከመቼዉም በላይ የእረኛዬ ጥበቃ ያስፈልገኛል"
🥺🥺🥺

❤️‍🔥😍
10/01/2023

❤️‍🔥😍

07/01/2023
እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስለ2015 ተኛ ዓመታዊ የልደት በዓል በሠላም አደረሳቹህ እያል የዓባይ በጎ አድራጎት ማኅበርበኑሮ ችግር ውሰጥ ለሚገኙ የማኅበረሠባችን ክፍሎች ለ2...
01/01/2023

እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ
ለ2015 ተኛ ዓመታዊ የልደት በዓል በሠላም አደረሳቹህ እያል የዓባይ በጎ አድራጎት ማኅበር
በኑሮ ችግር ውሰጥ ለሚገኙ የማኅበረሠባችን ክፍሎች ለ2ሺህ አቅመ ደካሞች የምግብ ማጋራት እና ለ100 ለከፋ የኑሮ ችግር ተጋላጮች
የቤት ለቤት ጥየቃ መርሃ ግብር አቅደን እየተንቀሳቀስን ሰለሆነ በግልም፣ በማኀበርም፣ በድርጅትም ለዚህ በጎ ምግባር በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በሃሳብ ለመተባበር የምትፈልጎ የማህበሩ የባንክ ቁጥር
2561812506318011 ዓባይ ባንክ ወይም በአካል ቢሮ ድረስ በመገኝት የበረከቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል።
ለበለጠ መረጀ 0918717666,0918722036,0918016342 ይደውሉልን
"የተሰጠን ለመስጠት ነው"

ኦርቶዶክስ ክርስትያን ለሆናችሁ ሁሉ ‼️““ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ፣ እናንተ ራሳችሁ በተዋቡ ቤቶቻችሁ ውስጥ ለመኖር ጊዜው ነውን?””  — ሐጌ 1፥4  ሰላም ለእግዚአብሔር ቤተሠቦች  ቤተ ክርስቲ...
21/12/2022

ኦርቶዶክስ ክርስትያን ለሆናችሁ ሁሉ ‼️
““ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ፣ እናንተ ራሳችሁ በተዋቡ ቤቶቻችሁ ውስጥ ለመኖር ጊዜው ነውን?””
— ሐጌ 1፥4 ሰላም ለእግዚአብሔር ቤተሠቦች ቤተ ክርስቲያኗ የምትገኘው ከአዲስ ዘመን ወጣ ብላ በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በሊቦ ከምከም ወረዳ በብራ ቀበሌ ደብረ ልዕልና ንግስት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስትያን ስትሆን በንግስት አዜብ ዘመነ መንግስት የተተከለች ስትሆን በአፄ ዘርአያዕቆብ የተገደመች እጅግ በጣም ጥንታዊት ቤተክርስቲያን ናት የአካባቢው ማህበረሰብ አዲሷን ቤተክርስቲያን ከጀመራት 7 አመት ሆኗታል ነገር ግን ማህበረሰቡ አቅም በማጣት ምክንያት ስራውን በሚታየው ሁኔታ ቆሟል እኛን ወደ ቦታዋ ወስደው ያሳዩን አባት በባሕር ዳር ሃገረ ሰብከት ዓባይ ማዶ ደብረ ዓባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተከርስቲያን የበላይ ጠባቂ እና የፀሎት አባት መልዓከ ብሥርዓት ቆሞስ አባ ኪሮስ መለሰ የተባሉ እጅግ ደስ ሚሉ የገጠሯሩን አድባራትና ገዳማት በዕድሜ ብዛት የፈራረሱ አብያተክርስቲያናትን እየዞሩ የሚያሰሩ አባት ናቸው ከዚህ በፊት ብዙ አብያተ ክርስቲያኖችን አሰርተዋል ለበለጠ መረጃ፦ 0918701241/0918768193/0912737258/0918016342/0918447825/0903123333/0918784863/0918021354/0918555116 በደቡብ ጎንደር ሃገረ ሰብከት ለዚህችው ለተጀመረች ህንፃ ቤተ ክርሰቲያን ቮኀአሰተባባሪ ንዑሰ ኮሚቴ በመሆን እንቅሰቃሴ፦ደብረ ንግሰት ቅድሰት ኪዳነ ምሕረት ኢት/ን/ባንክ 1000507953437 አካውንት በመክፈት የተጀመረ ሲሆን የህ/ቤ/ክርሰቲያኗ ቀሪ ሰራ 1ኛ ባ10 ፌሮ 50 ፍሬ 2ኛ ባለ 12 ፌሮ 130 ፍሬ 3ኛ ቆርቆሮ ብዛት 600 ፍሬ ባለ 28 ጌጅ 4ኛ 300 ኩንታል ሰሚንቶ የሚያሰፈልግ ሲሆን በገንዘብ 1.5 ሚሊዮን አጠናቆ ለአገልግሎት ማብቃት እንደሚቻልም አሰተባባሪና ሰሪ ከሆኑ ባለሙያወች መረዳት ተችሏል የምንችለውን የገንዘብ፣የማቴሪያል፣የሙያ እና መሠል ጠቃሚ ሃሳቦችን በመለገሰ የ40 እና የ80 ቀን የልጅነት ግዴታችን በመወጣት ከደ/ልዕልና ንግሰት ቅ/ኪዳነ ምሕረት የቃል ኪዳን ረድሄት በረከት እንድንሳተፍ በእመ አምላክ ወላዲት አምላክ ቅድሰት ድንግል ማርያም እና በቅድሰት ቤተ ክርሰቲያን ሰም ጥሪያችን ከእኛ አልፈን ለህዝበ ክርሰቲያኑ እንዲደርሰ በማድረግ በምንችለው ሁሉ እንተባበር እና የእግዚአብሔር ቤት እንሰራ ቤቴን ሰሩ እመሠገንበታለሁ ይላልና ።




የባሕርዳሩ አሰተባባሪ ኮሚቴ፦
1ኛ መ/ብ/ቆ/አባ ኪሮሰ መለሠ የጸሎት አባት 0918701241
2ኛ አቶ ኤርሚያሰ ልየው ሰብሳቢ 0918768193
3ኛ አቶ አይናዲሰ አምባው ም/ሰብሳቢ ቁጥጥር 0918016342
4ኛ አቶ መድኃኒት ጌጡ ፀኃፊ 0918717666
5ኛ አቶ ያረጋል ደሌ ሂሳብ ሹም 0912737258
6ኛ ወ/ሮ ሃይማኖት ፈንታሁን ገንዘብ ያዥ 0918021354
7ኛ ወ/ሮ አፀደ ጫኔ ሀብት አፈላላጊ 0918784863
8ኛ አቶ ዳዊት ዓለምነው የልማት የጉዞአሰተባባሪ 0918447825
9ኛ ወ/ሮ ሙሉ እምሩ 0918706680
ወ/ሮ ነፃነት ሹመት 0939430562
አቶ ምትኩ ምሕረት 0918465128
አቶ እንዳለው አዱኛ ዕቃ ግዥ 0918722036

21/12/2022

ኦርቶዶክስ ክርስትያን ለሆናችሁ ሁሉ ‼️
““ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ፣ እናንተ ራሳችሁ በተዋቡ ቤቶቻችሁ ውስጥ ለመኖር ጊዜው ነውን?””
— ሐጌ 1፥4 ሰላም ለእግዚአብሔር ቤተሠቦች ቤተ ክርስቲያኗ የምትገኘው ከአዲስ ዘመን ወጣ ብላ በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በሊቦ ከምከም ወረዳ በብራ ቀበሌ ደብረ ልዕልና ንግስት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስትያን ስትሆን በንግስት አዜብ ዘመነ መንግስት የተተከለች ስትሆን በአፄ ዘርአያዕቆብ የተገደመች እጅግ በጣም ጥንታዊት ቤተክርስቲያን ናት የአካባቢው ማህበረሰብ አዲሷን ቤተክርስቲያን ከጀመራት 7 አመት ሆኗታል ነገር ግን ማህበረሰቡ አቅም በማጣት ምክንያት ስራውን በሚታየው ሁኔታ ቆሟል እኛን ወደ ቦታዋ ወስደው ያሳዩን አባት በባሕር ዳር ሃገረ ሰብከት ዓባይ ማዶ ደብረ ዓባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተከርስቲያን የበላይ ጠባቂ እና የፀሎት አባት መልዓከ ብሥርዓት ቆሞስ አባ ኪሮስ መለሰ የተባሉ እጅግ ደስ ሚሉ የገጠሯሩን አድባራትና ገዳማት በዕድሜ ብዛት የፈራረሱ አብያተክርስቲያናትን እየዞሩ የሚያሰሩ አባት ናቸው ከዚህ በፊት ብዙ አብያተ ክርስቲያኖችን አሰርተዋል ለበለጠ መረጃ፦ 0918701241/0918768193/0912737258/0918016342/0918447825/0903123333/0918784863/0918021354/0918555116 በደቡብ ጎንደር ሃገረ ሰብከት ለዚህችው ለተጀመረች ህንፃ ቤተ ክርሰቲያን ቮኀአሰተባባሪ ንዑሰ ኮሚቴ በመሆን እንቅሰቃሴ፦ደብረ ንግሰት ቅድሰት ኪዳነ ምሕረት ኢት/ን/ባንክ 1000507953437 አካውንት በመክፈት የተጀመረ ሲሆን የህ/ቤ/ክርሰቲያኗ ቀሪ ሰራ 1ኛ ባ10 ፌሮ 50 ፍሬ 2ኛ ባለ 12 ፌሮ 130 ፍሬ 3ኛ ቆርቆሮ ብዛት 600 ፍሬ ባለ 28 ጌጅ 4ኛ 300 ኩንታል ሰሚንቶ የሚያሰፈልግ ሲሆን በገንዘብ 1.5 ሚሊዮን አጠናቆ ለአገልግሎት ማብቃት እንደሚቻልም አሰተባባሪና ሰሪ ከሆኑ ባለሙያወች መረዳት ተችሏል የምንችለውን የገንዘብ፣የማቴሪያል፣የሙያ እና መሠል ጠቃሚ ሃሳቦችን በመለገሰ የ40 እና የ80 ቀን የልጅነት ግዴታችን በመወጣት ከደ/ልዕልና ንግሰት ቅ/ኪዳነ ምሕረት የቃል ኪዳን ረድሄት በረከት እንድንሳተፍ በእመ አምላክ ወላዲት አምላክ ቅድሰት ድንግል ማርያም እና በቅድሰት ቤተ ክርሰቲያን ሰም ጥሪያችን ከእኛ አልፈን ለህዝበ ክርሰቲያኑ እንዲደርሰ በማድረግ በምንችለው ሁሉ እንተባበር እና የእግዚአብሔር ቤት እንሰራ ቤቴን ሰሩ እመሠገንበታለሁ ይላልና ።

““ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ፣ እናንተ ራሳችሁ በተዋቡ ቤቶቻችሁ ውስጥ ለመኖር ጊዜው ነውን?””
— ሐጌ 1፥4 ሰላም ለእግዚአብሔር ቤተሠቦች ቤተ ክርስቲያኗ የምትገኘው ከአዲስ ዘመን ወጣ ብላ በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በሊቦ ከምከም ወረዳ በብራ ቀበሌ ደብረ ልዕልና ንግስት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስትያን ስትሆን በንግስት አዜብ ዘመነ መንግስት የተተከለች ስትሆን በአፄ ዘርአያዕቆብ የተገደመች እጅግ በጣም ጥንታዊት ቤተክርስቲያን ናት የአካባቢው ማህበረሰብ አዲሷን ቤተክርስቲያን ከጀመራት 7 አመት ሆኗታል ነገር ግን ማህበረሰቡ አቅም በማጣት ምክንያት ስራውን በሚታየው ሁኔታ ቆሟል እኛን ወደ ቦታዋ ወስደው ያሳዩን አባት በባሕር ዳር ሃገረ ሰብከት ዓባይ ማዶ ደብረ ዓባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተከርስቲያን የበላይ ጠባቂ እና የፀሎት አባት መልዓከ ብሥርዓት ቆሞስ አባ ኪሮስ መለሰ የተባሉ እጅግ ደስ ሚሉ የገጠሯሩን አድባራትና ገዳማት በዕድሜ ብዛት የፈራረሱ አብያተክርስቲያናትን እየዞሩ የሚያሰሩ አባት ናቸው ከዚህ በፊት ብዙ አብያተ ክርስቲያኖችን አሰርተዋል ለበለጠ መረጃ፦ 0918701241

13/09/2022



ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት መጠነ ሰፊ የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራውን በባሕር ዳር ጀምሯል።

ይህ የደንበኞች ሙከራ ከድሬዳዋ፣ ሐረር እና ሐረማያ በመቀጠል የሳፋሪኮምን ኔትወርክ ለመሞከር ባሕር ዳርን 4ኛ የኢትዮጵያ ከተማ አድርጓል።

የሲም ካርድ ሽያጭ ምዝገባ፣ የአየር ሰዓት እና የስልክ ቀፎዎች ግዢ እንዲሁም የደንበኞች ድጋፍ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መለያ ከተለጠፈባቸው መደብሮች እና ሱቆች ማግኘት እንደሚቻል ተገልጿል።

📍ባህር ዳር

አራት የሳፋሪኮም መለያ የተለጠፈባቸው መደብሮች (ቀበሌ 14 - የተባበሩት ፊትለፊት፣ ቀበሌ 16 - ኖክ ፊትለፊት፣ ቀበሌ 11 - አባይ ማዶ፣ ቀበሌ 12 - ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ ካምፓስ ፊትለፊት) ደንበኞችን ለማገልገል ክፍት ናቸው።

በባሕር ዳር ከተማ አገልግሎት በሚጀምረው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሙከራ ኔትወርክ ደንበኞች ዳታ መጠቀም፣ ጥሪዎች እና የጽሁፍ መልዕክቶችን ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እና ከኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ጋር መለዋወጥ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ጥሪዎችን ማድረግ ይችላሉ፡፡

የሳፋሪኮም የጥሪ ማእከል 700 ሲሆን የደንበኞች አገልግሎት ሰራተኞችን በዚሁ ማግኝት ይቻላል። በአማርኛ ፣ አፋን ኦሮሞ፣ ሱማልኛ ፣ ትግርኛ እና እንግሊዝኛ ቋንቋ ድጋፍ ማግኘት ይቻላል።

01/09/2022

ማሳሰቢያ ‼️
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር አሁኑኑ የምዝገባ ገንዘብ መሰብሰብ እንድታቆሙና የተቀበላችሁትንም የደሃ ተማሪዎች ገንዘብ በመመለስ እንድታስተካክሉ እናሳስባለን::

01/09/2022

በ2015 ዓም የትምህርት ዘመን በመንግስት ትምህርትቤቶች የተማሪ የመመዝገቢያ ማስከፈል አይፈቀድም
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዘሬ ጥዋት ላይ በደረሰን ጥቆማ የተወሰኑ የመንግስት ትምህርትቤቶች የመመዝገቢያ ክፍያ እያስከፈሉ መሆናቸውን
አረጋግጠናል። ይህ ተግባር ህገወጥ ነው።

ስለዚህ በ2015 ዓም የትምህርት ዘመን ማንኛውም የመንግስት ትምህርት ቤት ምንም አይነት የመመዝገቢያ ክፍያ ማስከፈል ያልተፈቀደለት መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።

N.B:
የግል ትምህርት ቤቶችን በተመለከተም በቢሮው በኩል ተዘጋጅቶ ከተላከው መመሪያ ውጭ ወርሀዊም ሆነ የመመዝገቢያ ክፍያ ያስከፈለ ትምህርት ቤት ካለ በአስቸኳይ እንዲያስተካክል እያስጠነቀቅን በምናደርገው ክትትል መመሪያውን ተላልፎ የሚገኝ ካለ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳስስባለን።

ማተብ ታፈረ (ዶ/ር)

የአብክመ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ

24/07/2022

🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🥇🥇🥇🥇🏅🏅🏅🏅🥈🥈🥈🥉🥉🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

18/05/2022

Address

Amhara Peoples Memoirs Center Street
Bahir Dar
BAHIRDAR

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ghion secondary and preparatory school community posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category