ሀገርህን ታደጋት

ሀገርህን ታደጋት

Share

Long life for Ethiopia!! ኢትዮጵያዊ ቃና ያሉ ነገሮችን Post እናደርጋለን፤ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቹዋን ይባርክ።

17/04/2026

የሙት መንፈስ አዝማሪ ‼️
የዘፈነለት አባይ ሲመረቅ ሄዶ ያላየ " የዘፈነለት ባህር በር ለማግኘት ጥረት ሲደረግ ያልደገፈ'' የጮኸለት አድዋ በድንቅ ሁኔታ ተገንብቶ የዓለም መሪዎች መጥቶ ሲጎበኙ ትንፍሽ ያላለ ተራ አዝማሪ ነዉ ። ኢትዮጵያን ያሽመደመዱ ነገስታትን እየደገፈ የሚያስለቅስ አሉባልተኛ ነዉ ።
የመጣን ሁሉ በአሽሙር ለመናገር የመንደር ባልቴት መሆን በቂ ነዉ። የሙት ነገስታት አምላኪ።

02/03/2026

"ኢትዮጵያ በዓድዋ ላይ ያስመዘገበችው ድል ባይኖር ኖሮ አፍሪካ ዛሬ የምትኩራራበት ታሪክ አይኖራትም ነበር። አፍሪካውያን ሁሉ አዲስ አበባን እንደ ቤታቸው የሚያዩት ኢትዮጵያ የነጻነት እናት ስለሆነች ነው"

- ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ
ኬንያዊው የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ እና የሕግ ምሁር

02/02/2026

ማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት እየተዘዋወረ የሚገኘው የኮሜዲያን ያሲኖ አጭር ቪዲዮ ቀልድ ቢመስልም የውስጡ መራራ እውነታ ግን እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ ልብ የሚሰብር ነው. በቪዲዮው ላይ ግለሰቡ በለቅሶ የታጀበ ድምፅ "እየሞከርኩኝ ነው" እያለ ሲጮኽ መስማት ዛሬ ላይ እያንዳንዱ አባት, እናት እና ወጣት ያለበትን ስነ-ልቦናዊ ጫና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል. የቤት ኪራይ, የልጆች ትምህርት ቤት እና የምግብ ዋጋ በየቀኑ መጨመር ሰውን "እየኖረ" ሳይሆን "እየሞከረ" ብቻ እንዲቀጥል አድርጎታል. በተለይም የልጆቹን መጫወቻ ላፕቶፕ ለመሸጥ ሲገደድ የምናየው ትዕይንት ወላጆች መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት ያላቸውን የመጨረሻ ተስፋ እስከመሸጥ የሚደርሱበትን መሪር እውነታ ይገልጻል. ይህ የ"እየሞከርኩኝ ነው" ጩኸት በሀገራችን ያለውን አስከፊ የኑሮ ውድነት እና ማህበራዊ ቀውስ የሚተርክ ድምፅ ነው. ብዙዎቻችን ሀገራችን ላይ ሰርተን ለመለወጥ ብንፈልግም ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታዎችና የደላላ ክህደቶች ተስፋችንን እያጨለሙት ይገኛሉ. ሆኖም በዚህ ሁሉ መከራ ውስጥ ሆነው ለቤተሰቦቻቸው እና ለልጆቻቸው ተስፋ ለመሆን "እየሞከሩ" ላሉ ብርቱ ወገኖቻችን ሁሉ ትልቅ ክብር ይገባቸዋል.

25/01/2026

አንተ ስትናገር ቅማሎች መደበቅያ ያጣሉ ። ባዳውም ባንዳውም ይንቀጠቀጣሎ ለዝያ ነው እየመጡ የሚዛባርቁት ኢ/ያ አንተን ይዛ ወደፊት‼️

04/09/2025

በእግዚአብሔር ጨርሳችሁ ስሙ

21/07/2025

🤝

22/06/2025
Photos from ሀገርህን ታደጋት's post 13/05/2025

መኪናም ሆነ የመኪና መንገድ የሌላት ከተማ
********************

በሰሜን ኔዘርላንድስ የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት:: "ጊቱርን" መጠሪያ ስሟ ሲሆን፤ "መንገድ የለሽ" የሚል ስያሜን ደግሞ አግኝታለች::

ከተማዋ ይህን ስያሜ ልታገኝ የቻለችዉ ለተሽከርካሪዎች የሚሆን ምንም አይነት መንገድ ስለሌላት ነው::

በጊቱርን ብቸኛዉ የጉዞ አማራጭ በከተማዋ ዉሃ መንገዶች ላይ ያሉት ጀልባዎች እና ብስክሌቶች ናቸው:: በእግር መሄድ ደግሞ ሶስተኛው አማራጭ::

በኔዘርላንዷ ጊቱርን ከተማ ወደ ስራ ለመሄድ ይሁን የዕለት ተዕለት ስራን ለመከወንም ከ 500 - 600 በሚጠጉት የከተማዋ ጀልባዎች መጠቀም ገዴታ ነው::

ከተለያዩ የዓለም ሃገራት ወደ ጊቱርን የሚገቡ ጎብኚዎችም ቢሆን መንገድ የለምና መኪና መጠቀም አይችሉም::

በጊቱርን የሚገኙት የዉሃ ላይ መንገዶች (ቦዮች) ከጥንት ጀምሮ በምህንድስና ባለሙያዎች እገዛ የተሰሩ ናቸው::

መንገዶቹ ከተማዋን በአራቱም አቅጣጫዎች የሚያገናኙ መሆናቸውንም ከሊትል ቢግ ስቶሪ (Little Big Story) የተገኘዉ መረጃ ይጠቁማል::

በከተማዋ ዉሃማ መንገዶች ላይ የተገነቡ 176 ድልድዮችም ለጀልባዎች እና እግረኞች መሸጋገሪያነት ያገለግላሉ::

ድልድዮቹ የትራፊክ መጨናነቅ ሲኖር እንደሁኔታው የሚዘጉ እና የሚከፈቱ በመሆናቸው የድልድይ ጠባቂዎች (Bridge guards) አሏቸው::

ሌሎች ከተሞች የእሳት አደጋን ለመከላከል የእሳት አደጋ መኪኖች እንዳሏቸው ሁሉ ጊቱርን ደግሞ የእሳት አደጋ ጀልባዎች አሏት::

የእሳት አደጋ ጀልባዎች እና ሰራተኞቻቸዉ ተግባር ደግሞ የእሳት አደጋን እና በጀልባ የመስጠም አደጋን መከላከል ነው::

በየአመቱ በአማካይ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ የተለያዩ አለም ሃገራት ጎብኚዎች ጊቱርን ከተማን ይጎበኛሉ::

06/05/2025

ማርያምን ህይወት ኢፍትሀዊ ናት ለዛ ነው ምታስጠላኝ😂😂😂

Want your school to be the top-listed School/college in Awassa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Address

Atote
Awassa