“ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥
አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።
ኢዮ 42:2
ጋላታይ ዳሮ ኔስ የሱሳ!!!!!!!!!!!!!
Muluneh Bardade /MBD/ God Is My Rock
IT IS AN EXACT SOURCES OF INFORMATION ABOUT ME YOU GET A CREADBLE INFO... ABOUT MB...
ልዑል እግዚአብሔር የተባ አንደበት ሰጥቶኛል፤
ስለዚህ ደካሞችን ብርቱ ለማድረግ ምን ማለት እንዳለብኝ ዐውቃለሁ፤
በየማለዳው ያነቃኛል፤
በመማር ላይ እንዳለ ተማሪ ለመስማት ጆሮዬን ያነቃዋል።
ኢሳይያስ 50፥4
18/12/2025
📖📌💞
✍ ማቴዎስ፦ የእግዚአብሔር መንግሥት
✍ ማርቆስ፦ አገልጋዩ/ትሑቱ/ዝቅ ያለው፣ ፈዋሹ ኢየሱስ
✍ሉቃስ፦ ፍጹም ሰው
✍ ዮሐንስ፦ የእግዚአብሔር ልጅ
✍የሐዋርያት ሥራ፦ ወንጌል ስርጭት
✍ ወደ ሮሜ ሰዎች፦ የእግዚአብሔር ጽድቅ
✍ 1ቆሮንቶስ፦ የክርስቲያን ባህሪ
✍ 2ቆሮንቶስ፦ ጳውሎስ ለሐዋርያነቱ የሰጠው መከራከሪያ
✍ ገላትያ፦ በክርስቶስ ያገኘነው ነጻነት
✍ ኤፌሶን፦ በክርስቶስ ያገኘነው በረከት
✍ ፊልጵስዩስ፦ በደስታና በሀሴት የተሞላ ሕይወት
✍ ቆላስይስ፦ የክርስቶስ የበላይነት
✍ 1ተሰሎንቄ፦ ለቤተክርስቲያን መገደድ,መጨነቅ,ማሰብ
✍ 2ተሰሎንቄ፦ በተሰጠን ተስፋ መኖር
✍ 1ጢሞቴዎስ፦ ለወጣቱ ደቀመዝሙር መመሪያ
✍ 2ጢሞቴዎስ፦ የታማኝ አገልግሎት ሸክም
✍ ቲቶ፦ የጠባይ ወይም የአኗኗር መመሪያ
✍ ፊልሞና፦ ይቅርታ
✍ ዕብራውያን፦ ክርስቶስ ከሁሉም ይልቃል
✍ ያዕቆብ፦ ርቱዕ እምነት,በሥራ የሚገለጥ እምነት
✍ 1ጴጥሮስ፦ ለፈተና ምላሽ መስጠት,በመጽናት
✍ 2ጴጥሮስ፦ ለሐሰት አስተማሪዎች ማስጠንቀቂያ
✍ 1ዮሐንስ፦ ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት
✍ 2ዮሐንስ፦ ክርስቲያናዊ discernmentበመዋደድና ከክርስቶስ እውነት ሊለዩን የሚያስመስሉትን የሐሰት አስተማሪዎችን በመለየት
✍ 3ዮሐንስ፦ ክርስቲያን ሊኖረው የሚገባ አቀባበል,መስተንግዶ
✍ ይሁዳ፦ ለእምነት መጋደል
✍ የዮሐንስ ራዕይ፦ የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ,ዳግም ምጽአት
የመጽሐፉ ልዩ ትኩረት ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው።
👇👇👇Follow
True Gospel for Life
18/12/2025
ኦኔ ላ ታ ናአ ኢያሳ ሞቲያይ //ሴሮ ኔና የሩሳላሚ ጦሳይ -Singer Tigist Godana ኦኔ ላ ታ ናአ ኢያሳ ሞቲያይ //ሴሮ ኔና የሩሳላሚ ጦሳይ -Singer Tigist Godanawolayta mezmur,wolaita mezmur,mezmur wolayta,wolaytegna mezmur,new wolayta mezmur,wolaita mezmur 20...
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Contact the school
Telephone
Address
Opening Hours
| 09:00 - 17:00 |
18/12/2025