17/08/2022
AmboU Kambata Tembaro Zone SU
To riceve new comer fresh students from our zone(our language speakers And transforming important informetion to and from us
17/08/2022
11/05/2022
Attentio!!!!
14/01/2022
#ማስታወቂያ
ከአዲግራት እና መቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን ጥር 16 እና 17/2014 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን፣ ለሚዝገባ ስትመጡ፤
1. የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍሎች ትራንስክሪብት
2. የነበራቹበት ዩኒቨርሲቲ መታወቂያ እና የሁሉም ሴምስቴር ግሬድ ሪፖርት (Mandatory) እና
3. አንሶላ እና የትራስ ልብስ ይዛችሁ መምጣት እንደሚገባችሁ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ሪፖርት ማድረጊያ ቦታ፡
📌 ለእንጂኔሪንግ ተማሪዎች - ሃጫሉ ሁንዴሳ ቴክኖሎጂ ካምፓስ (አምቦ)
📌 ለግብርና ኮሌጅ ተማሪዎች - ጉደር ማሞ መዘምር ካምፓስ (ጉደር)
📌 Logistic & Supply Chain Mgt, Truism Mgt እና Governance & Development ት/ት ክፍሎች ተማሪዎች - ወሊሶ ካምፓስ (ወሊሶ) እና
📌 ለተቀሩት ተማሪዎች - ዋናው ካምፓስ (አምቦ) በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይተው የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
፨ለጥቆማ 👇
🔔ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇
Welcome to Ambo University Kembata Tembaro student Union Group
Click here to claim your Sponsored Listing.