Ted club

Ted club

Share

Braga neaga deag back part play
let's come & started the dance

Photos from FastMereja.com's post 09/03/2022
19/02/2022

🔥🔥🔥አዲስ አልበም 🔥🔥🔥
🆕 🎶 ተለቀቀ 🎵 🔥

የፀዲ "2:11" የተሰኘ አልበም በ #አውታር መተግበሪያ ላይ ተለቀቀ!!

#አውታር መተግበሪያን ወደ ስልካችሁ በማውረድ በምትወዷቸው አርቲስቶች ስራ ተዝናኑ!
👉https://bit.ly/3nMGQ0v

#2:11

Photos 08/10/2021
Mobile uploads 07/10/2021
07/10/2021

በኢትዮጲያ ከአምስት ሰዎች አንዱ የአዕምሮ ጤና ችግር አለበት ተባለ

በኢትዮጵያ ከአምስት ሰዎች አንዱ የአዕምሮ ጤና ችግር እንዳለበት የአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታውቋል፡፡ ዓለም አቀፍ ጥናቶች እንደሚያሳዩት በአንድ ቤተሰብ ከሚኖሩ አራት ሰዎች መካከል ቢያንስ አንዱ በህይወቱ የአዕምሮ ህመም እንደሚያጋጥመው ተነግሯል፡፡

የአዕምሮ ጤና በኢትዮጵያ ያለው ስርጭት ከ20 በመቶ በላይ መሆኑን ለብስራት ሬድዮ የተናገሩት በአማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአእምሮ ጤና ስፔሻሊስት ዶክተር ዳዊት አሰፍ በኢትዮጲያ ከአምሰት ሰዎች አንዱ በዚሁ የጤማ እክል እንደሚጠቁ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

የችግሩ ስፋትን ያህል የአዕምሮ ጤና ህክምና ተደራሽነት ከ10 በመቶ ያነሰ ሲሆን ጥራት ያለው እና ተከታታይ ህክምና የሚወስዱት አንድ በመቶ ያህል ብቻ መሆናቸውን ገልፀዋል።

በበርካቶች ዘንድ የአእምሮ ጤና ችግር ተብሎ የሚታሰበው ስር የሰደደ እና እራስን ለመቆጣጠር አስቸጋሪ በሆነ ደረጃ ያለውን ብቻ ነው ያሉት ዶክተር ዳዊት በማንኛውም ደረጃ ያለ የአእዕሮ ጤና ችግር ሁሉም አካላት ትኩረት ሊሰጡት ይገባል ብለዋል፡፡

በዓለም ላይ ከ360 በላይ የአዕምሮ ጤና በሽታዎች የሚገኙ ሲሆን በሀገራችን በስፋት የሚታዩት ጭንቀት እና ድብርት ናቸው። በአለም አቀፍ ደረጃ ኦክቶበር 10 የአእምሮ ጤና ቀን ይከበራል።

07/10/2021

ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከቀድሞው የትምህርት ሚኒስተር ዶ/ር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ የትምህርት ሚኒስተር ቦታውን ተረክበዋል!

01/10/2021

yesterday's game just shows you how crucial he is

Photos from Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)'s post 27/09/2021
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Website

Address

Addis Ababa