19/09/2024
እንኳን ደስ አለዎት!!! 
ነፃ የስነ መለኮት(Theology) መማር ይፈልጋሉ
ጽዮን ሚሽን ሴንተር (Zion Mission Center)
በአዲስ አበባ በሚገኙት የ ትምህርት ማዕከሎቻችን 20 ጊዜ ተማሪዎችን ያስመረቅን ሲሆን አሁንም ለ 200(ሁለት መቶ) የ ስነ መለኮት ተማሪዎች ነፃ እድል አመቻችተናል
የ አራት ወር ትምህርት ሲሆን በ አማርኛ የሚሰጥ ነው, ፈጥነው ይመዝገቡ
የ ትምህርት ፕሮግራሞቻችን:- #የቀን ፈረቃ እና #የማታ ፈረቃ ~ በአንዱ ፈረቃ ተመዝግበው መማር ይችላሉ
የ ቀን ፈረቃ:- ከ 7:00 ሰአት - 8:30 ሰአት ድረስ
በሳምንት 6 ቀን
~ሰኞ
~ማክሰኞ
~ረቡዕ
~ሐሙስ
~አርብ
~ቅዳሜ
የማታ ፈረቃ:- ከ 12:00 ሰአት - 1:30 ሰአት ድረስ
በሳምንት 6 ቀን
~ሰኞ
~ማክሰኞ
~ረቡዕ
~ሐሙስ
~አርብ
~ቅዳሜ
አድራሻችን:- አዲስ አበባ ስታዲየም, ከ ቤተዛታ ሆስፒታል ከፍ ብሎ AN international business center ህንፃ ላይ 6ተኛ ፎቅ ወይም በ 0955807158 ይደውሉልን
በ ቴሌግራም ያናግሩን :- https://t.me/Zion8655